በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ወረዳ የሚገኙ የተለያዪ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረጉ
አዲስ አበባ ፣ሰኔ 16 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ሀዋስ ወረዳ የሚገኙ የተለያዪ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል።
በኦሮሚያ ክልል ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸው ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።
በዚህም በሰበታ ሀዋስ ወረዳ…