Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ወረዳ የሚገኙ የተለያዪ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረጉ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 16 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ሀዋስ ወረዳ የሚገኙ የተለያዪ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል። በኦሮሚያ ክልል ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸው ዛሬም ቀጥሎ ውሏል። በዚህም በሰበታ ሀዋስ ወረዳ…

አገር አቀፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገሪቱ 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ወጣቶችን ተሳታፊ የሚያደርገው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዛሬ መጀመሩን የኢፌዲሪ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ። የጀት ዓመቱ ሃገር አቀፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በደብረ ብርሃን ከተማ…

ለአዳዲስ አምባሳደሮች ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ አገራት እንዲወክሉ ለተሾሙት አዳዲስ አምባሳደሮች የኢትዮጵያን የሎጀስቲክስ አሰራር የተመለከተ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው። የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር÷…

ተመድ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በግድቡ ዙሪያ ያለቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያለቸውን ልዩነት በጋራ ውይይት እንዲፈቱት አሳሰበ። በግብፅ በግድቡ ዙሪያ እየተደረገ ያለው ድርድር ከስምምነት ላይ ሳይደረስ የውሃ ሙሌት እንዳይጀመር ስትል…

የሕዳሴው ግድብ ዋንጫ በክፍለ ከተማው በነበረው ቆይታ ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 16 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሕዳሴው ግድብ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በነበረው  የገቢ ማሰባሰቢያ ቆይታ ከ47 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል። የህዳሴ ግድብ ዋንጫው በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በነበረው የ20 ቀናት ቆይታ…

ግብፅ አሁንም እንዲከበርላት የምትሻው የቅኝ ግዛት ዘመን የአባይ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ምን ይመስላል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለውን ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግብፅ በቅኝ ግዛት ዘመን የተፈረመውን የውሃ ድርሻዬን ይቀንስብኛል በሚል በመቃወም ላይ ትገኛለች። ግብፅ አሁንም እንዲከበርላት የምትሻው የቅኝ ግዛት ዘመን የአባይ ውሃ ድርሻ ክፍፍል…

በአዲስ አበባ የሥነ-ህንፃና የሥነ -ከተማ ዲዛይን ማዕከል ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሥነ-ህንፃ እና የሥነ -ከተማ ዲዛይን ማዕከል ዛሬ በይፋ በከተማዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተከፈተ።   በመስቀል አደባባይ አካባቢ የተከፈተው ይህ ማዕከል በከተማዋ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች እና…

ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም በድጋሜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም ለሁለተኛ ጊዜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በደብዳቤ አስታወቀች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ግብፅ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ጥያቄ ማቅረቧን ተከትሎ ኢትዮጵያ…

ከግብፅ የተቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን ኤጀንሲው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ሰኔ 10፣ 12 ፣ 13 እና 14/2012 ዓ.ም መቀመጫቸዉን ግብፅ ያደረጉ የሳይበር ወንጀለኞች በኢትዮጵያ የኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር የተቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን አስታውቋል። የሳይበር ጥቃት…