ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለውጭ ዜጎች ቪዛ እንዳይሰጥ መመሪያ አስተላለፉ Meseret Demissu Jun 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እስከ ፈረንጆቹ 2020 መጨረሻ ድረስ ለውጭ ዜጎች አዲስ ቪዛና ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ እንዳሰጥ መመሪያ አስተላለፉ። መመሪያው ተግባራዊ ሲፈደረግ በቴክኖሎጂ ዘርፉ ከፍተኛ ስልጠኛ ያላቸው፣ የከፍተኛ ኩባንያ…
የዜና ቪዲዮዎች ከሙያ ባሻገርም ለወገን ሁሉን መስጠት Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=fTJUrh9bWTk
የዜና ቪዲዮዎች የታላቁ ህዳሴ ግድብ በምሁራን ምልከታ ሲቃኝ Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=1kDvHx2SMuI&t=101s
የዜና ቪዲዮዎች የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም ማስጠበቅ በዲፕሎማሲው መንደር Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=V7q5FxXKFxk&t=51s
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለጊዜያዊ የኮሮና ህሙማን ማገገሚያ ማእከልነት ተዘጋጀ Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለጊዜያዊ የኮሮና ህሙማን ማገገሚያ ማእከልነት መዘጋጀቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ስፖርት አካዳሚው 300 ቀላል ምልክት የሚያሳዩና ምንም ምልክት…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅም ለሌላቸው ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አከናወነ Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመዲናዋ ከአራዳ ክፍለ ከተማ ለተውጣጡ 203 ቤተሰቦች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ዛሬ አከናውኗል። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ማግስት አንስቶ አቅም የሌላቸውን ዜጎች ለመደገፍ ከተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 100 ቀናት ለ216 ሺህ 328 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጓል – የጤና ሚኒስቴር Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 100 ቀናት ለ216 ሺህ 328 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ምርመራው ከመጋቢት 4 ቀን እስከ ሰኔ 14 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ የተካሄደ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም 32 ሚሊየን ሰዎች በቤት ለቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለመቆጣጠር እና ለመግታት የመፍትሄ እርምጃዎችን ተግባራዊ የማድረግ ጥረቱ ይቀጥላል – አቶ ደመቀ መኮንን Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለመቆጣጠር እና ለመግታት መንግሥት የመፍትሄ እርምጃዎችን በተጠና አግባብ ተግባራዊ የማድረግ ጥረቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 203 ደርሷል Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች 3 ሺህ 203 መድረሱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ በከተማዋ ባለፉት 24 ሰአታት 98 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው አስታውቋል። በተጨማሪም በአዲስ አበባ…
ቢዝነስ ኢትዮጵያ እና የዴንማርኩ ዳንስኬ ባንክ ግሩፕ የ117 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በዴንማርኩ ዳንስኬ ባንክ ግሩፕ መካከል የ117 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና የባንኩ ዳይሬክተር ጀልስፐር ፒተርሰን እና ምክትል ዳይሬክተሩ ኦላፍ…