Fana: At a Speed of Life!

ኬንያ አፍሪካን በመወከል በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተለዋጭ አባልነትን አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ አፍሪካን በመወከል በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተለዋጭ አባልነትን አገኘች። አፍሪካን ወክሎ የምክር ቤቱን ተለዋጭ አባልነት ለማግኘት በተደረገው ምርጫ ኬንያ ጂቡቲን በድምጽ ብልጫ አሸንፋለች።…

የኮቪድ19 ወረርሽኝን ለመግታት የቻይና አፍሪካ ትብብር የማይተካ ሚና አለው – አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በዓለም ላይ የተከሰተውን የኮቪድ19 ወረርሽኝ ለመግታት የቻይና አፍሪካ ትብብር የማይተካ ሚና እንዳለው ተናገሩ። ትናንት “ዓለም አቀፉ የአንድ ቀበቶ አንድ መንገድ ኢኒሸቲቭ” የቪዲዮ ኮንፈረንስ…