በመዲናዋ ከወራት በፊት በእሳት ቃጠሎ በወደሙ ቤቶች ምትክ በአዲስ መልክ የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች ተሰጡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከወራት በፊት በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማእከል ጀርባ በእሳት ቃጠሎ ወድመው በነበሩ ቤቶች ምትክ በአዲስ መልክ የተገነቡትን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎቹ አስረከቡ።
በወቅቱ ቃጠሎ የደረሰባቸው የ17 አባወራዎች ቤት…