የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች መንግሥት 15 ቶን የሚመዝን የኮቪድ-19 መከላከያ ግብዓት ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች መንግሥት 15 ቶን የሚመዝን የኮቪድ-19 መከላከያ ግብዓት ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገች።
የተላኩት ግብአቶች የንክኪ መከላከያ ልብሶችንና የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን ያካተተ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ…