Fana: At a Speed of Life!

ግብጽ የህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማደናቀፍ በምታደርገው ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ወዳጅነቷን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንንም እምነት እያጣችበት መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ የህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማደናቀፍ በምታደርገው ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ወዳጅነቷን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንንም እምነት እያጣችበት መሆኑ ተነገረ የአባይን ውሀ ለብቻዬ ማለት የግብጽ የቆየ አቋም ነው። ሀገሪቱ በአባይ ውሀ ላይ…

በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌትን ለማከናወን መንግስት የያዘውን አቋም አጠናክሮ ሊቀጥልበት እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌትን ለማከናወን መንግስት የያዘውን አቋም አጠናክሮ ሊቀጥልበት እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ። ከፋና ብሮድካስቱንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራኑ ፤ ግብጽ ባለፉት 5 ቀናት በተደረገው የ3ቱ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክርምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ነገ በሀዋሳ ከተማ እንደሚጀመር ተገለጸ። የምክር ቤቱ ጉባዔ ከሰኔ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት እንደሚካሄድ የምክር ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው ተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል። ቀደም ብሎ ምሽት 2 ሰዓት ላይ አስተን ቪላ ሼፊልድ ዩናይትድን የሚያስተናግድ ይሆናል። ምሽት 4 ሰዓት ከ15 ላይ ደግሞ…

በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 743 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 743 መድረሱን አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 85 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል። በተያያዘም ከኮሮና ቫይረስ ጋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኢንተርኔት በመታገዝ በተካሄደው የቻይና-አፍሪካ ጉባኤ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢንተርኔት በመታገዝ በተካሄደው የቻይና-አፍሪካ ጉባኤ ተሳተፉ። ጉባኤው ኮቪድ19ን ለመግታት በአንድነት የመቆም አስፈላጊነት ላይ ያተኮረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 129 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 274 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 129 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ቫይረሱ ከተገኘባቸው መካከል 79 ወንድ እና 50 ሴቶች ሲሆኑ፥ ከ1 እስከ 70 አመት…