ቢዝነስ ከስጋና ወተት ምርት 68 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Meseret Demissu Jun 18, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት 11 ወራት ውስጥ ወደ ውጪ ከተላከ የስጋና ወተት ምርት 68 ነጥብ 13 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስጋና ወተት ኢንስቲትዩት የ2012…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በጀርመን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ተደረገ Meseret Demissu Jun 18, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በጀርመን በመቶዎች የሚቆጠሩ የቄራ ሰራተኞች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ተደረገ። በሰሜን ምዕራብ ጀርመን ጉተርሰሎህ በተባለ የስጋ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ውስጥ የሚሰሩ ከ650 በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና “የህዳሴ ግድቡ በወቅቱ በነበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አድራጊ ፈጣሪነት ለከፍተኛ ኪሳራ ተዳርጓል”- አምባሳደር ዓለማየሁ ተገኑ Tibebu Kebede Jun 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብ ግንባታ በወቅቱ ቦርድ ሰብሳቢ በነበሩት ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል አድራጊ ፈጣሪነት በፍጥነት ተዳክሞ ለከፍተኛ ኪሳራ ተዳርጓል ሲሉ የቀድሞው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትርና በሩሲያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የሸማ ጥበብ ማዕከል ግንባታ ተጀመረ Meseret Demissu Jun 18, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ሰኔ 11 ፣2012 (ኤፍ፣ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በሽሮ ሜዳ የሸማ ጥበብ ማዕከል ግንባታ መጀመሩን ገለጹ። ምክትል ከንቲባው በፌስ ቡክ ገጻቸውላ እንዳሰፈሩት÷”የአገራችን ጠቢባን እጅ ስራ ግሩም ድንቅ ሆኖ ፈትል ሸምኖ ሲያሞቀን…
Uncategorized ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ህዝብ 15 ቶን ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል የሚውል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች Tibebu Kebede Jun 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ህዝብ 15 ቶን የሚያወጣ ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እና ሌሎች በሽታዎች መከላከል የሚውል ድጋፍ አደረገች። ግማሽ ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚያወጣው ይህ ድጋፍ የህክምና ቁሳቁስና መድኃኒቶችን ያካተተ ነው። ድጋፉንም የኢፌዴሪ…
ፋና 90 ኮቪድ-19ን ለመሻገር የሚታትረው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚና የመንግስት ድጋፍ Tibebu Kebede Jun 17, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=hTgQuIu0D4A&feature=youtu.be
ፋና 90 ግብጽ የህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማደናቀፍ በምታደርገው ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ወዳጅነቷን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንንም እምነት እያጣችበት መሆኑ ተነገረ Tibebu Kebede Jun 17, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=LdCnxAx10JY
ፋና 90 በኮቪድ 19 ተፈትኖ ያልወደቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ Tibebu Kebede Jun 17, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=EAzNVENGPj8&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ሚድሮክ ኢትዮጵያን እንደገና በማደራጀት ሥራ አስፈጻሚዎችን ሾሙ Tibebu Kebede Jun 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚድሮክ ኢትዮጵያ ባለቤትና ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ሚድሮክ ኢትዮጵያን እንደገና በማደራጀት ሥራ አስፈፃሚዎችን መሾማቸው ተገለጸ። ሹመቱን አስመልክቶ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተደረገ ስብሰባ ምደባው ለኩባንያዎቹ ሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ ጋር ተገናኙ Tibebu Kebede Jun 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ ጋር ተገናኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሌፍተናንት ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳልጎ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው መልዕክት…