Fana: At a Speed of Life!

የሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር አዲስ አበባ ገብተዋል። ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ…

ሳፋሪኮም እና ሄሊዎስ ታዎርስ በኢትዮጵያ በቴሌኮም ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎታቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳፋሪኮም እና ሄሊዎስ ታዎርስ ኢትዮጵያ ለግሉ የቴሌኮም ዘርፍ ያመቻቸችውን እድል ለመጠቀም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው አስታወቁ። ሄሊዎስ ታዎርስ የቴሌኮም አቅራቢ መቀመጫውን ለንደን ያደረገ ሲሆን ሳፋሪኮም በበኩሉ ዋና መስሪያ ቤቱን ኬንያ ያደረገ…

የዓለም ጤና ድርጅት ዴክሳሜታሰን መድሃኒት በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ፅኑ ህሙማን ለማከም ጥቅም ላይ መዋሉን በበጎ መልኩ እንደሚመለከተው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዴክሳሜታሰን መድሃኒት በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ፅኑ ህሙማን ለማከም ጥቅም ላይ መዋሉን በበጎ መልኩ እንደሚመለከተው የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የዴክሳሜታሰን መድሃኒትን የመጀመሪያ ዙር ውጤት የኮቪድ 19 ፅኑ ህሙማን ህይወት ለመታደግ…

ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ከተለያዩ የስፖርት ቤተሰብ አባላት ጋር ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የስፖርት ቤተሰብ አባላት ጋር ችግኝ ተከሉ::   በቦሌ ክፍለ ከተማ ሲ ኤም ሲ አካባቢ በሚገኝ የስፖርት ማእከል በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ ታዋቂ አትሌቶች ፣…

ዶናልድ ትራምፕ በፖሊስ ኃይል ላይ አዳዲስ ማሻሻያዎች እንዲካሄዱ የሚያደርግ ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔ ፈረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፖሊስ ኃይል አባላት ላይ አዳዲስ ማሻሻያዎች እንዲካሄድ የሚያደርግ ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔ ፈረሙ። የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ ለፖሊስ የሚመደብ በጀትን በማሳደግ፥ አሰራሩን ለማዘመን ያለመ ስለመሆኑ ነው የተነገረው።…

የአረንጓዴ ዐሻራ አንዱ ግብ የለም አፈር መሸርሸርን ማስቀረት ነው – ጠ/ ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ አንዱ ግብ የለም አፈር መሸርሸርን ማስቀረት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።   የደን ምንጣሮ እና የአየር ንብረት ለውጥ ከሌሎች መንሥኤዎች ጋር ተዳምረው በየዓመቱ በኢትዮጵያ የለም አፈር መሸርሸርን…

የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪውን እና የፋብሪካ ሰራተኞችን የንጽህና አጠባበቅ ማሳደግ የሚያስችል ዘመቻ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨርቃ ጨርቅ፣ አልባሳትና ቆዳ ኢንዱስትሪ የሰራተኞች ማህበር ፌዴሬሽን የኢትዮጵያን የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ማሳደግ የሚያስችል ዘመቻ ይፋ አደረገ። ዘርፉን ከማሳደግ ጎን ለጎን አሁን ላይ የጤና ስጋት ከሆነው ኮቪድ19 ጋር ተያይዞ በሃገር ውስጥ…

ደቡብ ኮሪያ በደን ሀብት መልሶ ማልማት እና ቀጣይነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ልትሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ኮሪያ እና ኢትዮጵያ የደን ሀብትን መልሶ ለማልማት እና ቀጣይነት ያለው የደን ልማትን በተለያዩ አካባቢዎች ለማረጋገጥ ሀገራቱ በትብብር ሊሰሩ ነው። በደን ሀብት ልማት በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነትም የኢትዮጵያ አካባቢ፣ ደን እና…

ህንድ ከቻይና ጋር በድንበር አካባቢ በተፈጠረ ግጭት 20 ወታደሮቿ መገደላቸውን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ ከቻይና ጋር በድንበር አካባቢ በተፈጠረ ግጭት 20 ወታደሮቿ ተገድለውብኛል አለች። የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር በምዕራባዊ ሂማሊያ አካባቢ ከቤጂንግ ጋር በተፈጠረው ግጭት ወታደሮቹ እንደተገደሉበት አስታውቋል። ወታደሮቹ በሂማሊያ ተራሮች…