ህብረተሰቡ ስለ ኮሮና ቫይረስ ያለው ግንዛቤ በፍቼ
https://www.youtube.com/watch?v=LcIK_JSqks0
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ተመስገን ዘውዴ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ተመስገን ዘውዴ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
አቶ ተመስገን ባደረባቸው ህመም ሳቢያ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው እለት ህይዎታቸው አልፏል።
ከ1998 እስከ 2002 ዓ.ም ድረስ…
ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በልጧል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በልጧል።
434 ሺህ 703 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።
እንደ ጆን ሆፕኪንሰ ዩኒቨርሲቲ መረጃ 114 ሺህ 331 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ምክንያት ለህልፈት ተዳርገዋል።…
ኢንጂነር ታከለ ኡማ የተቋቋሙ የምግብ ባንኮችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአዲስ አበባ የተቋቋሙትን የምግብ ባንኮች ጎበኙ።
ወደ ምግብ ባንኮቹ የተለያዩ የምግብ አይነቶች እየገቡ ሲሆን ማህበረሰቡ ድረስ የሚደርስ መዋቅርም ተዘርግቷል።
የምግብ ባንኮቹ…
በኢትዮጵያ ተጨማሪ ሦስት ግለሰቦች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ ሦስት ግለሰቦች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ተረጋገጠ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንደገለጹት 14 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ለ247 ግለሰቦች የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉን ጠቅሰው፥…
በኦሮሚያ ክልል የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ ተጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ መጀመሩን አስታወቀ።
በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ፥ በክልሉ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የቤት ለቤት…
የአዋጁን ድንጋጌዎች ለዜጎች ጥቅምና ለሃገር ደህንነት ሲባል ሁሉም ተግባራዊ ማድረግ ይገባዋል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዝርዝር ድንጋጌዎችን ለዜጎች ጥቅምና ለሃገር ደህንነት ሲባል እያንዳንዱ ዜጋ ተግባራዊ ሊያደርግ እንደሚገባው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የታወጀውን አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕክምና ቁሳቁሶችን ለትግራይ ክልል አበረከተ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ለትግራይ ክልል አበረከተ።
ድጋፉ 30 ሺህ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ 85 ሺህ የእጅ ጓንት እና 35 ሺህ ሊትር የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘርን ያካተተ ነው ተብሏል።…