የፌደራል መንግስት ለሶማሌ ክልል የ15 ሚሊየን ብር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አበረከተ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት ለሶማሌ ክልል የ15 ሚሊየን ብር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አበረከተ።
ድጋፉን የኢፌዴሪ ሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እንዲሁም የገንዘብ ሚኒስቴር የፌደራል መንግስትን በመወከል…