Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል መንግስት ለሶማሌ ክልል የ15 ሚሊየን ብር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት ለሶማሌ ክልል የ15 ሚሊየን ብር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አበረከተ። ድጋፉን የኢፌዴሪ ሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እንዲሁም የገንዘብ ሚኒስቴር የፌደራል መንግስትን በመወከል…

የአዲስ አበባ መጅሊስ እውቅና የሰጣቸው ወጣቶች ለአቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ እያሰባሰቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ መጅሊስ እውቅና የሰጣቸው ወጣቶች 10 ሺህ ለሚደርሱ አቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ እያሰባሰቡ ነው። ወጣቶቹ “እኔ እያለሁ ወገኔ አይራብም” በሚል መሪ ሃሳብ ነው ድጋፉን እያሰባሰቡ ያሉት። ድጋፉ ለአንድ አባወራ 10 ኪሎ ዱቄት፣…

የደቡብ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀመረ። ኢንስቲትዩቱ በቀን 96 ሰዎችን እንደሚመረምር የደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ያመላክታል። የላቦራቶሪ አገልግሎቱ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ…

በሞጆ ወደብና ተርሚናል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በሞጆ ወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ተካሄደ። የሞጆ ወደብና ተርሚናል አብዛኛውን የአገራችንን የወጪና ገቢ ዕቃዎች…

በቻይና ከውጭ ሃገራት የገቡ 108 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ከውጭ ሃገራት የገቡ አዳዲስ 108 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ። የሃገሪቱ የጤና ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ ከተለያዩ ሃገራት የገቡ ሰዎች ላይ በተደረገ ልየታና ክትትል 108 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ይህ ቁጥር…

በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገኙ ድርጅቶች በቀን 10 ሺህ የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን እያመረቱ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገኙ ድርጅቶች በቀን 10 ሺህ የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን እያመረቱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዲስትሪዎች…