የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 82ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።
ምክር ቤቱ በስብሰባው በአሁኑ ጊዜ በአለም አ ቀፍ ደረጃ ኮቪድ-19 በወረርሽ ደረጃ በከፍተኛ…