የአማራ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚውል የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለህክምና ባለሙያዎች ልብስ መግዣ የሚሆን የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ።
የክልሉ ምክር ቤት አፈጉባዔ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ ለህክምና ባለሙያዎች ልብስ ከባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለመግዛት…