ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ የ8 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 268 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 644 የላብራቶሪ ምርመራ 268 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባወጡት ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓታትም ከቫይረሱ ጋር ተያይዞ የ8 ሰዎች…