የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ዙሪያ ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ አከናወኑ
አዲስ አበባ፣ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ዙሪያ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ አከናወኑ።
የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ በቀለ ሙለታ በአዲስ አበባ በተዘዋወሩባቸው…