ዶክተር ሁሴን ሀሺ ቃሲም የሶማሌ ክልል የፍትህና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሞሃመድ ዶክተር ሁሴን ሀሺ ቃሲምን የክልል የፍትህ እና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡
ዶክተር ሁሴን በፐብሊክ ፖሊሲ የዶክተሬት ዲግሪ ያገኙ…
ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የተከለከሉ የእጅ ንጽህና መጠበቂያዎች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ሳይመዘገቡና የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ ሳያገኙ የተለያዩ ግለሰቦችና ተቋማት በህገ ወጥ መልኩ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ (Hand sanitizers) ነው በማለት አምርተው ገበያ ላይ እያቀረቡ በመሆናቸው ህብረተሰቡ…
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው ኮሚቴ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው ኮሚቴ ጋር በፅህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።
የክልሉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሳይዛባ ህብረተሰቡ ስለኮሮና ቫይረስ ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኝ በትኩረት…
የአማራክልል ገቢዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ግብር ከፋዮች በባንክ በኩል ግብር እንዲከፍሉ አመቻቸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራክልል ገቢዎች ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ግብር ከፋዮች በባንክ በኩል ግብር እንዲከፍሉ አመቻቸ፡፡
የቢሮው ሀላፊ ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን የነጋዴው ማህበረሰብም ከኮሮና ቫይረስ ለመጠበቅ የባንክ መስኮት አገልግሎት ለመስጠት…
ቻይና በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች ብሄራዊ የሀዘን ቀን አወጀች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለህልፈት ለተዳረጉ ዜጎች እና የቫይረሱን ስርጭት በመግታት ሂደት ህይወታቸው ላለፈ የህክምና ባለሙያዎች ብሄራዊ የሀዘን ቀን አውጃለች።
በዚህ መሰረት በነገው ዕለት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎችን…
የኦሮሚያ ክልል የኮሮና ወረርሽኝ ውሳኔዎች ትግበራ
https://www.youtube.com/watch?v=3DLrcIdhQqg