Fana: At a Speed of Life!

መስቀል አደባባይን በዘመናዊ መልኩ መልሶ ለማልማት ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መስቀል አደባባይ ለህዝባዊ አደባባይነት በሚመጥንና በዘመናዊ መልኩ መልሶ ለመገንባት ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ደረስ የሚካሄደው መልሶ…

ኤጀንሲው ከቻይና መንግስት የተገኙ የኮሮናቫይረስ መከላከያ የህክምና ግብዓቶችን ማሰራጨት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በቻይና መንግስት በእርዳታ የተሰጠውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያ የህክምና ግብዓቶችን ማሰራጨት መጀመሩን ገለፀ። የህክምና ግብዓቶቹን ከትናንት መጋቢት 23 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለክልሎች እና ለከተማ…

ኢትዮጵያ ከቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ጋር 800 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የኃይል ግዢ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012  (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ጋር 800 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የኃይል ግዢ ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራረመች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እንዳስታወቁት፥ በዚህ ደረጃ በመንግሥትና በግል መካከል አጋርነት ሲመሠረት በኢትዮጵያ…

የዓለም ባንክ በኬንያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል የ50 ሚሊዮን ዶላር  ብድር ፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2012(ኤፍ ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ  በኬንያ  የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት ለመከላከል  የሚውል የ50 ሚሊዮን ዶላር  ብድር መፍቀዱ ተሰምቷል፡፡ ብድሩ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር  ለሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ  መሆኑን ነው የተነገረው፡፡ የኬንያ የጤና…

ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን የአስተሳሰብም ሆነ የተግባር ከፍታ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን የአስተሳሰብም ሆነ የተግባር ከፍታ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ። የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የህዳሴ ግድቡን ግንባታ 9ኛ ዓመት በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት፦ “ዛሬ…

ሀዋሳና ጎንደርን ጨምሮ ከተሞች የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የተለያዩ ክልከላዎችንና ውሳኔዎችን እያሳለፉ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 24፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀዋሳ እና ጎንደርን ጨምሮ ሎሌች ከተሞች የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመከላከል የተለያዩ ክልከላዎችንና ውሳኔዎችን እያሳለፉ ነው። በሀዋሳ ከተማ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከል ተጨማሪ ክልከላዎች መጣላቸውን የከተማዋ ምክትል…