የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ እያደረገባቸው ያሉት ቀሪ 23 መዳረሻዎች የቫይረሱ ስርጭት ያልበዛባቸው ወይንም ስርጭቱን የተቆጣጠሩ ሀገራት መሆናችውን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ወደ 87 የበረራ መዳረሻዎች የሚያደርጋችውን በረራዎች ያቋረጠ ሲሆን፣ በመቀጠልም ወደ ተቀሩት 23 መዳረሻዎች የሚያደርጋችውን በረራዎች በየቀኑ እየቀነሰ መሆኑን ገለፀ።
ሰሞኑን ከዚህ እና መሰል ጉዳዮች ጋር…