ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ልዩነቶቻችውን በውይይት እንዲፈቱ ሩሲያ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጄኒይ ተረክህን ጋር ተወያይተዋል።
አቶ ገዱ አትዮጵያ እና ሩሲያ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ታሪካዊና በወዳጅነት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት እንዳላቸው በመግለጽ፥ ኢትዮጵያ…