Fana: At a Speed of Life!

የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ መጀመሩ  መንግሥት ዜጎች የጥንቃቄ እርምጃዎችን ቸል እንዲሉ እንደፈቀደ ሊታሰብ አይገባም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ መጀመሩ  መንግሥት በምንም ዓይነት ዜጎች የጥንቃቄ እርምጃዎችን ቸል እንዲሉ እንደ ፈቀደ ወይም አቋሙን እንዳላላ ተደርጎ ሊታሰብ እንደማይባ ጠቅላይ ሚኒስት ዶክተር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ…

በአዲስ አበባ 2 ዘመናዊ ሆስፒታሎች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሁለት ዘመናዊ ሆስፒታሎች ሊገነቡ መሆኑ ተገለጸ። በአሁኑ ወቅት በከተማዋ የታካሚዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣትና ያሉት ሆስፒታሎች የማስተናገድ አቅማቸው ባለመመጣጠኑ የሆስፒታሎችን ቁጥር መጨመር አስፈልጓል። በከተማዋ ስድስት…

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 7 ሚሊየን ተጠጋ

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 7 ሚሊየን ተጠጋ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች 7 ሚሊየን እየተጠጋ መሆኑ ተገልጿል። በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ ሰዎች በተጨማሪ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥርም 400 ሺህ…