የዓለም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፋዊ ትብብርን በማጠናከር ኮቪድ-19ን ለመታገል የጥምረት ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፋዊ ትብብርን በማጠናከር ኮቪድ-19ን ለመታገል የጥምረት ጥሪ አቀረቡ።
በአሁኑ ሰዓት የኮቪድ-19 በመላው ዓለም በፍጥነት እየተዛመተ ይገኛል ያሉት ፓርቲዎቹ ወረርሽኙ ለመላው የዓለም ህዝብ የጤንነት፣ የዓለም…