Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 26 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 26 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠው…

በአማራ ክልል የኮሮናቫይርስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለ7 ሺህ 650 ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በማረሚያ ቤቶች የኮሮናቫይርስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለ7 ሺህ 650 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ። የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ እንደገለፀው ይቅርታ ከተደረገላቸው ታራሚዎች ውስጥ 7 ሺህ 527  የሚሆኑት…

ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ከተዋቀረ በኋላ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ ብቻ 150 ሚሊየን ብር ተገኝቷል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ከተዋቀረ በኋላ ባሉት አምስት ቀናት ውስጥ ብቻ ከሀገር ውስጥ 150 ሚሊየን ብር መገኘቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት…

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ማንም አዝማች ማንም ዘማች የለም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ማንም አዝማች ማንም ዘማች የለም፣ ሁሉም ዘማች፤ ሁሉም በሃላፊነት የሚንቀሳቀስበት ወቅት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የኮሮናቫይረስ…