Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ “ምግባችንን ከጓሯችን” የተሰኘው የ2012 የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርኃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ "ምግባችንን ከጓሯችን" የተሰኘው የ2012 የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርኃ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀመረ። መርኃግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የግብርና ሚኒስትር ዑመር ሁሴን…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ ዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ ዓለም ባንክ ዳይሬክተር ካሮሊን ተርክን ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ።   በዚህ የችግኝ ተከላም የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።…

የአዲስ አበባ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበት የአዲስ አበባ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ነገ ይጀመራል፡፡   መርሀግብሩ ለአራት ወራት ይቆያል የተባለ ሲሆን ይህን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፣…

በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 500 በልጧል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 500 በልጧል፡፡ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 86 ሰዎች ውስጥ 66 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ በአጠቃላይም በመዲናዋ 1ሺህ 510 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 92 የላብራቶሪ ምርመራ 86 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ7 ሰው ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስት ዶ/ር ሊያ አስታወቁ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ወ/ሮ አዳነች አበቤ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለመረዳዳት የግድ የበጎ አድራጊ…

በወላይታ ዞን አራት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን በሊንክ ኮሚዩኒቲ ዲቪሎፕመንት ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነቡ አራት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ ። ትምሀርት ቤቶች ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ የተገነቡ ሲሆን፥ የሴቶችን ችግር በእጅጉ ሊቀርፍ የሚችል እንደሆነ…