Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ 150 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 141 የላብራቶሪ ምርመራ 150 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች 1 ሺህ 637 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር…

ለሕዳሴው ግድብ ውሃ ሙሌት የሚሆን 1 ሺህ ሄክታር መሬት ምንጣሮ በቀጣይ ሳምንት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት የሚሆን 1 ሺህ ሄክታር የመሬት ምንጣሮ ስራ በመጪው ሳምንት እንደሚጀመር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቀ። ለምንጣሮ ስራው 300 ወጣቶች በጥቃቅንና አነስተኛ ማኅበራት መደራጀታቸውም ታውቋል።…

ደቡብ ሱዳን በየትኛውም መንገድ ኢትዮጵያን የሚጎዳ ተግባር አትፈፅምም- አምባሳደር ጀምስ ፒፒያ ሞርጋን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ሱዳን በየትኛውም መንገድ ኢትዮጵያን የሚጎዳ ተግባር መፈፀም እንደማትችል በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን አምባሳደር ጀምስ ፒፒያ ሞርጋን ገለፁ። አምባሳደር ጀምስ ፒፒያ ሞርጋን ደቡብ ሱዳን ከሰሞኑ ለግብጽ የጦር ሰፈር እንድትገነባ ፈቃድ ሰጥታለች…

የትኛውም መሬት ጾም እንዳያድር ለሚሰሩ የከተማዋ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ድጋፍ ይደረጋል- ኢ/ር ታከለ ኡማ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትኛውም መሬት ጾም እንዳያድር ለሚሰሩ የከተማዋ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ድጋፍ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዛሬው እለት ከአርሶ…

በኦሮሚያ ክልል በቀን ከ 1 ሺህ ዩኒት በላይ ደም እየተሰበሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 27 ፣2012  (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚ ክልል በሚገኙ አስር የደም ባንኮች በቀን እስከ አንድ ሺህ አንድ መቶ ዩኒት ደም እየተሰበሰበ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ጤና  ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ ÷በኮሮና ወረርሽኝ  ምክንያት በመደበኛ የጤና…

ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተጎዱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለተጎዱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል። ማስተር ካርድ ፋውዴሽን ከኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ፈርስት ኮንሰልት አማካሪ ድርጅት ጋር…