በማሊ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 29 ወታደሮች ተገደሉ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 11፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በማሊ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 29 ወታደሮች ተገደሉ።
ጥቃቱ የተፈጸመው በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል ታርኪንት በሚገኘው የጦሩ ካምፕ ላይ መሆኑን መንግስት ገልጿል።
በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ ሌሎች አምስት ወታደሮች መቁሰላቸው ተነግሯል።…
የአፍሪካ ሕብረት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመግታት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን በአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታወቀ።
ማዕከሉ ትናንት በሰጠው መግለጫ ኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ…
በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ እንደተያዙ መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አንድ የ44 ዓመት ጃፓናዊ ዜጋ፣ 1 የ85 ዓመት ኢትዮጵያዊ እና 1 የ39 ዓመት አውስትራሊያዊ ዜጋ በተደረገላቸው የህክምና ክትትል እና የላቦራቶሪ…
የጤና ሚ/ር ዶ/ር ሊያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየተከናወነ ያለውን ስራ አስመልክተው የሰጡት ማብራሪያ
https://www.youtube.com/watch?v=QcaddODXBY0
በደቡብ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያየዘ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 216 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 216 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ ሂክማ ከይረዲን በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ የኮሮና ቫይረስ…
በመዲናዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጽህና እቃዎችን ማሰባሰቢያ ማዕከል ተቋቋመ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጽህና እቃዎችን ማሰባሰቢያ ማዕከል በመስቀል አደባባይ ተቋቁሟል።
በከተማዋ ወጣቶችና በጎ ፈቃደኞች የተቋቋመው ኮሚቴ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች…
በብሪታኒያ በዚህ ሳምንት 3 ሕጻናት በኮረና ቫይረስ ተይዘዋል
አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሪታኒያ በዚህ ሳምንት 3 ሕጻናት በኮረና ቫይረስ ተይዘዋል።
በቫይረሱ የተያዙት ህፃናት አንደኛው በለንደን ከተማ የተወለደ ጨቅላ ሕፃን፣ በማንቸስተር የዘጠኝ ወር ሕፃን እና በኖርፎልክ ውስጥ የሚኖር የአንድ ዓመት ልጅ መሆናቸው ተነግሯል።…