ታላቁ የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መለኪያ ነው – አስተያየት ሰጪዎች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መለኪያ መሆኑን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።
ከዚህ ባለፈም ግድቡ የኢትዮጵያውያን የትስስርና ህብረት ማሳያ በመሆኑ ህዝቦች በሃብታቸው …