እናቶቻችንና እህቶቻችን ደጀን ሆነው ሳይደግፉት የተገኘ አንድም ኢትዮጵያዊ ድል የለም-ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በነገው ዕለት የሚከበረውን የሴቶች ቀን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦
እንኳን ለማርች 8 የሴቶች በዓል አደረሳችሁ!…