Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ሚኒስቴርና የሲቪክ ማህበራት በአጋርነት መስራት የሚያስችላቸው የትብብር ማእቀፍ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴርና የሲቪክ ማህበራት በአጋርነት መስራት የሚያስችላቸው የትብብር ማእቀፍ መዘጋጀቱ ተገለፀ። በዛሬው እለትም በተዘጋጀው ማዕቀፍ ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።…