የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ ወግ የውይይት መድረክ በሂልተን ሆቴል ተካሄደ Tibebu Kebede Dec 25, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ የውይይት መድረክ በሂልተን ሆቴል ተካሄደ። መድረኩ “የሚዲያው ሚና ሃሳቦችን ለማቀራረብ” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው። በመድረኩ ላይ በኢትዮጵያ የፖለቲካም ሆነ የማህበራዊ ጉዳዮችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፍሬወይኒ መብራህቱን ተቀብለው አነጋገሩ Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሲ.ኤን.ኤን የ2019 የዓመቱ ጀግና ፍሬወይኒ መብራህቱን በብሄራዊ ቤተ መንግስት ተቀብለው አነጋገሩ። በዚሁ ወቅትም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፥ ፍሬወይኒ መብራህቱ የሲ.ኤን.ኤን የ2019 የዓመቱ ጀግና…
የዜና ቪዲዮዎች የኢዜማ አቋም በፌደራል ስርዓት ላይ Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=P6J7BWCDhe8&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች በህዳሴ ግድብ ላይ በካርቱም የተካሄደው ድርድር ውጤታማ ሆኖ መጠናቀቁ ተገለፀ Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=BFHpmiyrbtU&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና የመኪና መስታወት በመስበር 600 ሺህ ብር ሰርቀው ለመሰወር የሞከሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2012(ኤፍቢሲ) አቶ ሙዲን ከድር የተባሉ ግለሰብ በእቁብ ያጠራቀሙትን 600 ሺህ ብር የመኪና መስታወት በመስበር ሰርቀው ለመሰወር የሞከሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ዋሉ። ተጠርጣሪዎች ድርጊቱን ሲፈፅሙ ባያቸው የሞተር ሳይክል አሽከርከሪ ትብብር እና በፖሊስ…
ቴክ ሩሲያ ከመስመር ዝርጋታ ውጭ የሆነ የበይነ መረብ አገልግሎትን ሙከራ አካሄደች Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)ሩሲያ ለአለም አቀፍ በይነመረብ አማራጭ የሚሆን አር ዩ ኔት የተሰኘ ኢንተርኔት በተሳካ ሁኔታ መሞከሯን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል ፡፡ ይሁን እንጂ የተከናወነውን ሙከራ በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አለመሰጠቱ በዘገባው ተመላክቷል። እንደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ድርጅቶችን ተወዳዳሪነት ማሳደግ ላይ በትኩረት ልትሰራ እንደሚገባ ተገለጸ Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የተቃረበችው ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ድርጅቶች ተወዳዳሪነትን ማሳደግ ላይ በትኩረት ልትሰራ እንደሚገባ የኢኮኖሚ ምሁራን ተናገሩ። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ተግባራዊ እያደረገችው ያለው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ…
ፋና ስብስብ ሰራተኞች በመጸዳጃ ቤት የሚያሳልፉትን ጊዜ ለማሳጠር የተዘጋጀው የመጸዳጃ ወንበር ንድፍ Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣2012 (ኤፍቢሲ) ሰራተኞች ብዙ ጊዜያቸውን መጸዳጃ ቤት እንዳያበክኑ በሚል የተነደፈው መጸዳጃ ወንበር ብዙዎቹን እያወዛገበ ይገኛል፡፡ ረጀም እና ቀላል ስሜትን የሚፈጥር የመፀዳጃ ቤት ቆይታ ሰዎች ጋዜጣዎች እንዲያነቡ እና በስልኮቻቸው ኢንተርኔት እንዲጠቀሙ እድልን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሆንግ ኮንግ ተቃዋሚዎች ለገና ዋዜማ የ‹ዝምታ ሌሊት› በሚል መፈክር ተቃውሞ ለማድረግ አቅደዋል Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣2012 (ኤፍቢሲ) የሆንግ ኮንግ ተቃዋሚዎች ለገና ዋዜማ የ‹ዝምታ ሌሊት› በሚል መፈክር ተቃውሞ ለማድረግ ማቀዳቸው ተገለፀ፡፡ የሆንግ ኮንግ የመንግስት ተቃዋሚዎች በዋና ዋና የገበያ አዳራሾች የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሄድ እና በገና ዋዜማ በታዋቁ የቱሪስት ስፍራወች የ‹ዝምታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ስርዓት ከ22 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች ታቅፈዋል Tibebu Kebede Dec 24, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ስርዓት ከ22 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች መታቀፋቸውን የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ አስታውቋል። የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ስርዓት በከተማና በገጠር መደበኛ ባልሆነው የኢኮኖሚ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘውን…