Fana: At a Speed of Life!

የአልጄሪያ ጦር አዛዥ ጄነራል አህመድ ጋይድ አረፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአልጄሪያ ጦር አዛዥ ጄነራል አህመድ ጋይድ ሳላህ ማረፋቸው ተነገረ። ጋይድ ሳላህ ዛሬ ጠዋት በአልጀርስ ወታደራዊ ሆስፒታል ውስጥ በልብ ድካም ህይወታቸው ማለፍን የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የ79 ዓመቱ ጄነራል ጋይድ ሳህሌ…

በጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ግድያ ከተከሰሱት ሰዎች መካከል 5ቱ የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የሚገኘው የሪያድ የወንጀለኛ ፍርድቤት ከጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ግድያ ጋር ተያይዞ ከተከሰሱት ሰዎች መካከል 5ቱ ላይ የሞት ፍርድ ውሳኔ አሳልፏል። የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በዛሬው እለት እንዳስታወቀው፥ ባሳለፍነው ዓመት…

የቻይና ስነ ፈለክ ተመራማሪዎች የመጀመሪዋን ከፀሀይ ስርዓት ውጪ የሆች ኤክሶፕላኔት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ስነ ፈለክ ተመራማሪዎች የመጀመሪዋን ከፀሀይ ስርዓት ውጪ የሆች ኤክሶፕላኔት ማግኘታቸው ተገለፀ። በቻይና የሥነ ፈለክ ተመራማሪዎች የተገኘችው ይህች ፕላኔት  “ወንግሹ” እና “ዢሂ” የሚል ስያሜ ተሰቷታል። ይህም ማለት የጨረቃ አምላክ…

ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ከ14 ሺህ ሄክታር በላይ የቆላ ስንዴ በመስኖ እየለማ መሆኑን ተናግረዋል። በቀጣይም በቆላማ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ሰመራ ዩኒቨርሲቲና እና ዱብቲ ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰመራ ዩኒቨርሲቲ እና በዱብቲ ሆስፒታል ጉብኝት አድርገዋል። ፕሬዚዳንቷ በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ጉብኝት ከዩኒቨርሲቲው ከተውጣጡ ሴት ተማሪወች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በተጨማሪም…

የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የነበሩበትን ችግሮች ስር ነቀል ለውጥ በማድረግ ስራው በተሻለ ሁኔታ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የነበሩበትን ችግሮች ስር ነቀል ለውጥ በማድረግ ስራው በተሻለ ሁኔታ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። በኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ምር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ የውሃ መስኖና ኢነርጅ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ፕሮጀክቱ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር እያስመዘገበ ላለው የተሻለ አፈጻጸም እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (አፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር እያስመዘገበ ላለው የተሻለ አፈጻጸምና ላሳየው አጋርነት ትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ ከተባለ ተቋም እውቅና ተሰጠው። መቀመጫውን ናይሮቢ ያደረገው ትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ፥ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራትን ትስስር ለማጠናከር…

የቱርክ ፕሬዚዳንት ሀገራቸው አዲስ ስደተኛ ማስተናገድ እንደማትችል ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጠይብ ኤርዶኻን ሀገራቸው ከሶሪያ የሚፈልሱትን የስደተኖች ማእበል ማስተናገድ እንደማትችል ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ይህንን የገለጹት በሰሜን ምእራብ ሶሪያ ኢድሊብ ግዛት የተፈፀመውን የቦምብ ፋንዳታ ተከትሎ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ…

የኢትዮጵያ የባህል ቡድን የሙዚቃ ዝግጅቱን በአስመራ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሰረት የተመራው የኢትዮጵያ የባህል የልዑካን ቡድን የማጠቃለያ ዝግጅቱን ትናንት በአስመራ ሲኒማ ሮማ አቅርቧል። የኤርትራ የባህል እና ስፖርት ኮሚሽነር አምባሳደር ዘመዴ ተክለ የኢፌዴሪ…

የቤት ስራውን ባለማከናወኑ ምክንያት አባት ልጁ ላይ የወሰደው እርምጃ ብዙዎቹን አስቆጥቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤት ስራውን ባለማከናወኑ ምክኒያት አንድ ቻይናዊ አባት የ10 ዓመት ልጁ ላይ  የወሰደው እርምጃ ብዙዎቹን አስቆጥቷል። ይህ ቻይናዊ አባት የ10 ዓመት ልጁ ቤት ስራውን መስራት አልቻለም በሚል ምክንያት በሻንጋይ የባቡር ጣቢያ ውስጥ እንዲለምን…