አየር መንገዱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ ከተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶች ውስጥ ከ50 በመቶ የሚበልጠውን ለተለያዩ ሀገራት አዳርሷል
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ…