Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የከባድ ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ሰዓት ማሻሻያ ተደረገበት

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የከባድ ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ሰዓት ላይ ማሻሻያ ተደረገ። በዚህ መሰረት ጠዋት ከ3 ጀምሮ እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ድረስ መንቀሳቀስ ይችላሉ ተብሏል። ከዚህ ባለፈም ምሽት ላይ ከ12 ሰዓት በኋላ እንዲንቀሳቀሱ…

የኢፌዴሪ አየር ኃይል ለከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ እድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ለከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ እድገት ሰጥቷል። አየር ኃይሉ በዛሬው እለት በቢሾፍቱ በሚገኘው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ባካሄደው ስነ ስርዓት ላይ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ምክትል ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ…

በህንድ የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት፣ ንግድና ቱሪዝም መስኮች የሚያስተዋውቅ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ በማድህያ ፕራዴሽ ግዛት ዋና ከተማ ቦህፓል የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት፣ ንግድና ቱሪዝም መስኮች የሚያስተዋውቅ ፎረም ተካሄደ። በኒውዴልሂ የሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ከማድህያ ፕራዴሽ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤቶች ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር…

የትግራይ ክልል መንግስት ለ2 ሺህ 332 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 2 ሺህ 332 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ አቶ ተኪኡ ምትኩ በሰጡት መግለጫ፥ የክልሉ መንግስት የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)…

ከ1 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በተደረገላቸው ሕክምና ዕይታቸው ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኦርቢስ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በሰጠው ሕክምና ከ1 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ዕይታቸው መመለሱን አስታወቀ። በዘመቻው የመድኃኒት ሕክምና፣ የዐይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ሕክምና፣ የዐይን…