Fana: At a Speed of Life!

ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ መካ የሚደረጉ ጉዞዎችን አገደች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ መካ የሚደረጉ ጉዞዎች ላይ እገዳ መጣሏን አስታወቀች። የጉዞ እገዳው ሐይማኖታዊ እና መደበኛ ተጓዦችን የሚያካትት ሲሆን፥ የስርጭት አድማሱን እያሰፋ ካለው የኮሮና ቫይረስ ጋር የተያያዘ መሆኑንም አስታውቃለች። ይህን…

የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ባለፉት ሰባት ወራት 24 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት ሰባት ወራት 24 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አስታውቋል። ቢሮው በቀጣይ በሚያደርገው የገቢ ማሻሻያ የታክስ ንቅናቄ መሪ እቅድ ዙሪያ ከሚመለከታችው የመንግስት አካላትና የንግዱ ማህበረሰብ…

አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ዓመታዊ የጋራ ወታደራዊ ልምምዳቸውን አራዘሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት በየዓመቱ የሚያካሂዱትን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አራዝመዋል። ዋሽንግተን እና ሴኡል ዓመታዊ የጋራ ወታደራዊ ልምምዳቸውን ያራዘሙት በሀገራቱ መከላከያ ሰራዊት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ…

ኢትዮ ቴሌኮም በብሮድባንድ ኢንተርኔት አግልግሎቱ ላይ የዋጋ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በብሮድባንድ ኢንተርኔት አግልግሎቱ ላይ ማሻሻያ እና የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል። በዚህም ለግል ተጠቃሚዎች እስከ 69 በመቶ፣ ለVPN አግልግሎት እስከ 72 በመቶ እንዲሁም ለኢንተርፕራይዞች እስከ 65 በመቶ የሚደርስ…

የእንቅልፍ እጥረት እና ያልተስተካከለ አመጋገብ ሴቶችን ለልብ የጤና ችግር ያጋልጣል – ጥናት

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንቅልፍ እጥረትና ያልተስተካከለ የአመጋገብ ስርዓት ሴቶችን ከልብ ጋር ተያይዞ ለሚመጣ ችግር እንደሚያጋልጣቸው አንድ ጥናት አመላከተ። በአሜሪካ የተደረገውና ከሰሞኑ ይፋ የሆነው ጥናት የእንቅልፍ እጥረትና ያልተስተካከለ የአመጋገብ ስርአት…

ሶማሊያ የ330 ሚሊየን ዶላር እዳ ስረዛ ተደረገላት

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለሶማሊያ የ330 ሚሊየን ዶላር እዳ ስረዛ መደረጉን አስታወቀ። እንደ ተቋሙ ገለጻ 100 አበዳሪዎች ለምስራቅ አፍሪካዊቷ ሃገር የዕዳ ስረዛውን ለማድረግ ተስማምተዋል። የዕዳ ስረዛው ሶማሊያ…

ፌስቡክ ስለ ኮሮና ቫይረስ የሚሰራጩ አሳሳች ማስታወቂያዎችን ሊያግድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስቡክ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ በገጹ ላይ የሚወጡ አሳሳች ማስታወቂያዎችን እንደሚያግድ አስታወቀ። ኩባንያው ቫይረሱን ለመከላከል የሚረዱ ወይም ሊከላከሉ ይችላሉ የተባሉ ምርቶች ማስታወቂያዎችን እንደሚያግድ አስታውቋል። የኮሮና…