Fana: At a Speed of Life!

በቻድ በቦኮ ሃራም በተፈጸመ ጥቃት 14 ሰዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራባዊ ቻድ በታጣቂው ቦኮ ሃራም በተፈጸመ ጥቃት 14 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ። በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ 5 ሰዎች ሲቆስሉ 13 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ጥቃቱ የተፈጸመበት…

በአውስትራሊያ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ተከትሎ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍቢሲ) በአውስትራሊያ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ተከትሎ ለሰባት ቀናት የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኒው ሳውዝ ዌልስ ታወጀ፡፡ ይህም በወራቶች ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በሪከርድነት የተመዘገበው ከፍተኛ መቀት በአካባቢው የደን ቃጠሎን…

ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከጃፓንና ደቡብ ኮሪያ መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በሚቀጥለው ሳምንት ከጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ እና ከደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ ኢን ጋር ሊወያዩ ነው። መሪዎቹ የሚያካሂዱት የሶስትዮሽ ውይይይት በፈረንጆቹ  የፊታችን ታህሳስ 24 ቀን በደቡብ ምዕራብ…

በጤናው ዘርፍ ላይ ያተኮረ የስርዓተ ጾታ ፎረም ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር በጤናው ዘርፍ ላይ ያተኮረ የስርዓተ ጾታ ፎረም መቋቋሙን አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት፣ አጋር ድርጅቶች፣ ባለድርሻ አካላት፣ ኤጀንሲዎችና ሆስፒታሎች የፎረሙ አባላቶች ናቸው ተብሏል። የጤና ሚኒስትር ዲኤታ…

አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ ከነባሩ አዋጅ ጋር ሲነፃፀር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዲስ በቅንጦት እቃዎች ላይ (ኤክሳይዝ ታክስ) የሚጣለው ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ይታወቃል። ረቂቅ አዋጁ መንግስት ተገቢውን ግብር መሰብሰብ እንዲችል የሚያግዝ፣ ኮንትሮባንድ እና ህገወጥ ንግድን…

ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በነገው እለት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል። ኮንፈረንሱ ”ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንፍጠር” በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄም ተነግሯል። ኮንፈረንሱን ያዘጋጀው የኦሮሞ እና የአማራ…

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ 14ኛ የፌዴራልና የክልሎች ኢንቨስትመንት መስሪያ ቤቶች የጋራ…