Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ሂሩት በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ጄኔራል ከሆኑት አምባሳደር እያንት ሽሌይን ጋር ተወያዩ። ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ አምባሳደር እያንት ሽሌይን በትናንትናው…

ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት በሪፎርም ስራዎች ስያሜን ከመቀየር ጀምሮ ተወዳዳሪ ተቋም ለመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት እያካሄደ ያለው ሪፎርም ተልዕኮውንና የስራ ባህሪውን ግምት ውስጥ በማስገባት ግልፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ፕሮፌሽናል ተቋም በመመስረት ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ የብሄራዊ የመረጃና ደህንነት…

የኢትዮ ሩሲያ የወታደራዊና ቴክኒክ ትብብር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የኢትዮ ሩሲያ ወታደራዊ እና ቴክኒክ ትብብር ስብሰባ በሞስኮ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ የውይይቱ ዓላማ በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ወታደራዊ እና ቴክኒክ ትብብር ለማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ነው፡፡ የኢትዮጵያ…

ሲሜንቶ ለመግዛት ዘጠኝ ወር ወረፋ እንደሚጠብቁ የአማራ ክልል የስሚንቶ ነጋዴዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ በሲሜንቶ ምርት ግብይት ላይ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ የፌዴራል ንግድ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እሽቴ አስፋው ፣ የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት…

ምርጫ ቦርድ ለቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሰነዶች ህትመትና የቁሳቁሶች ግዥ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚውል የመራጮች ምዝገባ ሰነዶች ህትመትና የቁሳቁሶች ግዥ መጀመሩን አስታወቀ። ምርጫ ቦርድ ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ከሚያደርጋቸው ዝግጅቶች መካከል አንዱ የሆነውን የመራጮችን ምዝገባ…

የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በ2024 ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በፈረንጆቹ 2024 ላይ ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ተናገግረዋል። ፕሬዚዳንቱ በ2024 የሚያልቀውን የስልጣን ዘመናቸውን ከጨረሱ በኋላ በ4ኛ ሀገር አቀፍ  ምርጫ የመወዳደር ፍላጎት እንደሌላቸው በዶሃው መድረክ ላይ…

አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንትነት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንትነት ሆነው መመረጣቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ የመካከለኛውና ምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የእግር ኳስ ማህበር/ሴካፋ/ መደበኛ ጠቅላላ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች ካለፉ ታሪኮች እና ትርክቶች ቁዘማ ወጥተው ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች ካለፉ ታሪኮች በመማር ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የታሪክ ምሁራንና ፖለቲከኞች ገለጹ። በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የታሪክ ምሁሩ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው፥…

ለጎሃፅዮን – ደጀን መንገድ ዘላቂ መፍትሄ መስጠት የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን መልክዓ ምድራዊ አቀማመጡ አስቸጋሪ ለሆነው የጎሃፅዮን (ቀሬ ጎዓ) - ደጀን መንገድ ዘላቂ መፍትሄ መስጠት የሚያስችል ጥናት እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በስፍራው ተጠባባቂ የራስ…

ብሪታኒያውያን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ሃይለሚካኤል ከብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ፊሊፕ ፓርሃማን ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ወገኖች በነበራቸው ውይይት በቀጣዩ ጥር ወር 2012 ዓም በለንደን የሚካሄደውን የአፍሪካ ብሪታኒያ የኢንቨስትመንት…