የብልፅግና ፓርቲ የፌደራል እና ክልል አቀፍ የአመራሮች ሥልጠና በተለያዩ ከተሞች መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የፌደራል እና ክልል አቀፍ የአመራሮች ሥልጠና በዛሬው እለት በተለያዩ ክልሎች መካሄድ ጀመረ።
በፌረደራል ደረጃ በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረው ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባል ወይዘሮ ዳግማዊት…