Fana: At a Speed of Life!

ጉዳያቸውን በህግ ሲከታተሉ የነበሩ 60 ዜጎች ክስ ተቋረጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በተለያየ ምክንያት ጉዳያቸውን በህግ ሲከታተሉ ለነበሩ 60 ዜጎች ክስ እንዲቋረጥ አደረገ።   የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለኢቢሲ እንደተናገሩት፥ መንግስት የ60 ዜጎች ክስ…

ለሀገራዊ ምርጫ ፍትሃዊነትና ዴሞክራሲያዊነት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የጨፌ ኦሮሚያ አባላት ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣይ የሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን የበኩላቸውን ሀላፊነት እንደሚወጡ የጨፌ ኦሮሚያ አባላት ገለፁ። አባላቱ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬት፣ ዴሞክራሲያዊነት እና…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የ100 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የ100 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ እና የከሊፋ ፈንድ የልማት ድርጅት ሊቀ መንበር ሁሴን ጃሲን አልኖዊስ ተፈራርመውታል። ብድሩም…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዳማ ከተማ አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ብቸኛ ጨዋታ ዛሬ ተካሂዷል። የሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዳማ ከተማ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ትናንት በተደረጉ ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ እና መቐለ 70…

በቻይና ሁቤይ ግዛት በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ 311 ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ እንዳልተጠቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ሁቤይ ግዛት በሚገኙ 24 ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ 311 ኢትዮጵያውያን እስካሁን በኮሮና ቫይረስ እንዳልተጠቁ ተገለፀ። በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ባወጣው መረጃ በውሃን እና ሌሎች ከተሞች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች…

ጫት በሃገር አቀፍ ደረጃ እያስከተለ ባለው ጉዳት ዙሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጫት መቃም በሃገር አቀፍ ደረጃ እያስከተለ ያለውን ጉዳት በተመለከተ በቢሾፍቱ ከተማ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። አውደ ጥናቱን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የስርዓተ ጤናና ስነ-ተዋልዶ ምርምር ዳይሬክቶሬት ከጤና ሚኒስቴር በሽታዎች…

ጂ ኤን ቢ የተሰኘው የቴክኖሎጂ ድርጅት በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን ካሊፎርኒያ ያደረገው ጂ ኤን ቢ የተባለው የቴክኖሎጂ ድርጅት በኢትዮጵያ ምርታማነትን በሚያሳድጉ የቴክኖሎጂ ምርቶች ላይ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። የድርጅቱ ፕሬዚዳንት ኬን ሃሪሰን ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ጀማል…

ሩሲያና ቱርክ በሶሪያ ጉዳይ ተፋጠዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ ጉዳይ ላይ ያላቸው ልዩነት እየሰፋ ነው። የተለያዩ ሀገራት በሶሪያ ቀውስ የሚያደርጉት ተሳትፎ ለጉዳዩ እልባት ለመስጠት የሚደረገው ጥረት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረ ይገኛል። በሶሪያው የእርስ በርስ ጦርነት በቱርክ…