በመዲናዋ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ 200 ኩንታል በርበሬ፣ 5 ኩንታል ጨዉ እና 15 ኩንታል ነጭ ሽንኩርት ተያዘ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የካ ክፍ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ከ200 ኩንታል በላይ የሚሆን በርበሬ፣ 5 ኩንታል ጨዉ እና 15 ኩንታል ነጭ ሽንኩርት መያዙን የከተማዋ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በህገ ወጥ የተከማቹት እነዚህ ምርቶች በየካ ክፍለ…