የሀገር ውስጥ ዜና በሃገሪቱ እየተካሔደ ያለውን ለውጥ በመደገፍ የተለያዩ ከተሞች ነዋሪዎች ሰልፍ አካሄዱ Tibebu Kebede Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገሪቱ እየተካሔደ ያለውን የብልጽግና ጉዞ እና የለውጡን አመራሮች እንደሚደግፉ የሃረር ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ በከተማው በሚገኘው ኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ “በሀገሪቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ግንባታ በይፋ ተጀመረ Tibebu Kebede Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ835 ሚሊዮን ብር ወጪ ብር የሚገነባው የአዲስ አበባ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ግንባታ በይፋ ተጀመረ። በቻይናው የኮሙዩኒኬሽን እና ኮንስትራክሽን ኩባንያ (ሲ ሲ ሲ ሲ) የሚከናወነውን ይህን ግንባታ የከተማዋ አስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና በሬዲዮ ፋና ለ19 ዓመታት ለተላለፈው አባ ጃምቦ ድራማ እውቅና ተሰጠ Tibebu Kebede Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሬዲዮ ፋና ላለፉት 19 ዓመታት ሳይቆራረጥ በአፋን ኦሮሞ ለተላለፈው አባ ጃምቦ ተከታታይ የሬዲዮ ድራማ እውቅና ተሰጠ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኝ ሲሆን፥ በዛሬው እለትም የዚሁ አካል የሆነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ የጤና ሚኒስትሮች በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ በአዲስ አበባ እየመከሩ ነው Meseret Demissu Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣የካቲት 14፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ የጤና ሚኒስትሮች የኮሮና ተህዋሲ /ኮቪድ/ ወረርሽኝን በቅንጅት መከላከልና ምላሽ መስጠት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በአዲስ አበባ እየመከሩ ነው። ውይይቱ ስለ ኮቪድ አዳዲስ መረጃዎችን ለመለዋወጥና ወረርሽኙን በአህጉር ደረጃ በቅንጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ2021 የምታስተናግደው ጉባኤ ላይ ከመላዉ አለም የተውጣጡ የአይ. ሲ.ቲ ባለሙያዎች ይሳተፋሉ ተባለ Meseret Demissu Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣የካቲት 14፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ኢትዮጵያ በ2021 የምታስተናግደው አለም አቀፍ የቴሌኮምኒኬሽን ጉባኤ ላይ ከመላዉ አለም የተውጣጡ ወጣት የአይ. ሲ.ቲ ባለሙያዎች ይሳተፋሉ ተባለ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሀም በላይ ከአለምአቀፍ ቴሌኮም ልማት የአፍሪካ ጽህፈት…
የሀገር ውስጥ ዜና በዘንድሮው የአካባቢ ጥበቃ ስራ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለመሸፈን እየተሰራ ነው Meseret Demissu Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እስከ የካቲት 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚቆየው የአካባቢ ጥበቃ ስራ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ካባ ኡርጌሳ ከፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጅማ ዩንቨርስቲ ከ3 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ Tibebu Kebede Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩንቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ 135 ተማሪዎችን አስመረቀ። የተመረቁት ተማሪዎች በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በርቀትና ተከታታይ መርሀ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው። ከተማሪዎቹ መካከል 2…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡራዩ በፀጥታ ሃላፊና ሌሎች ሰዎች ላይ ጥቃት በማድረስ ህይወት ያጠፉ አካላትን ተከታትሎ እርምጃ እንደሚወስድ ፖሊስ ገለፀ Tibebu Kebede Feb 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቡራዩ ከተማ አስተዳደርና ጸጥታ ክፍል ሃላፊ እንዲሁም በሌሎች ሰዎች ላይ ጥቃት በማድረስ ህይወት ያጠፉ አካላትን ተከታትሎ እርምጃ እንደሚወስድ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ የቡራዩ ከተማ የአስተዳደርና ጸጥታ ክፍል ሃላፊ…
ፋና 90 በሃዋሳ ከተማ ሃገራዊ ለውጡን በመደገፍ የተካሄደው ሰልፍ Tibebu Kebede Feb 21, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=y4u2H4Fw4nI&t=110s
ፋና 90 በሰላሌ ፍቼ ለውጡን በመደገፍ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል Tibebu Kebede Feb 21, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=hm2ZXkGX65w