Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ህብረት መሪዎች በሊቢያ የሰላም ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ከ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን በሊቢያ የሰላም ጉዳይ ላይ መክረዋል። መሪዎች በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ባካሄዱት ስብሰባ የሊቢያ ግጭትን መፍታት ላይ ትኩረት ሠጥተው ውይይት ማድረጋቸው ነው…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሀገራት አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ ነው- የአፍሪካ ህብረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመግታት የሀገራት የመከላከል አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ ሀብረት አስታወቀ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የህብረቱ የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽን በወቅታዊ የኮሮና…

ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ልማት መረጋገጥ ኢትዮጵያ የበኩሏን ትወጣለች- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ልማት መረጋገጥ ኢትዮጵያ እንደ አፍሪካ ህብረት አባል ሃገር የበኩሏን እንደምትወጣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አረጋግጠዋል። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው በአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን የአፍሪካ ልማት…

በቻይና የኮሮናቫይረስ የሟቾች ቁጥር ከ800 ሲያልፍ ከ34 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ እና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር አሁንም እየጨመረ መሆኑ ታውቋል። እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሪፖርት መሰረት በኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች በቻይና ብቻ 813፤ በፊሊፒንስ እና በሆንግ…

በታይላንድ የ27 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ወታደር በፀጥታ ኃይሎች ተገደለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታይላንድ በንጹሃን ዜጎች ላይ በከፈተው ተኩስ የ27 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ወታደር በፀጥታ ኃይሎች መገደሉ ተነገረ። ቅዳሜ በተፈጸመው ግድያ የንጹሃን ህይወት ሲጠፋ ሌሎች በርካታ ሰወችም ጉዳት እንደደረሰባቸው ነው  የታይላንድ ፖሊስ አስታውቋል።…

ደቡብ አፍሪካ የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበርነት ስፍራን ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ አፍሪካ የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበርነት ስፍራን ተረከበች። ዛሬ በተጀመረው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው ደቡብ አፍሪካ የፈረንጆቹ 2020 የህብረቱ የወቅቱ ሊቀመንበርነትን ስፍራ የተረከበችው። የደቡብ…

ኢትዮጵያ የእናቶችና ህፃናት ሞትን ለመቀነስ የምታደርገውን ጥረት እንደግፋለን- የኖርዌይ ጠ/ሚ ኤርና ሶልበርግ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በወሊድ ወቅት በእናቶችና ህፃናት ላይ የሚደርሰውን የሞትና ተያያዥ ችግሮችን ለመቀነስ በምታደርገው ጥረት ኖርዌይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤርና ሶልበርግ ተናገሩ። በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኖርዌይ…

የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ቱርዶ ከኢትዮጵያ ሴት ስራ ፈጣሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ቱርዶ ከኢትዮጵያዊያን ሴት ስራ ፈጣሪዎች ጋር ተወያዩ። ካለፈው አርብ ጀምሮ ለስራ ጉብኝት በአዲስ አበባ የሚገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ቱርዶ በዛሬው እለት ነው ከኢትዮጵያዊያን ሴት ስራ ፈጣሪዎች ጋር…

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራን በተቋሙ ማድረግ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ በተቋሙ ማድረግ መጀመሩን ገለፀ።   ኢንስቲትዩቱ 6 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ በሽታ ምልክት ታይቶባቸው በለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው እንደሆነ…