Fana: At a Speed of Life!

ኡጋንዳ በኮሮና ቫይረስ ስጋት 100 ሰዎችን በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2012 (ኤፍቢሲ) ኡጋንዳ በኮሮና ቫይረስ ስጋት 100 ሰዎችን በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ አደረገች። የኡጋንዳ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ጃኔ ሩት የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል በሚል ከ100 በላይ ሰዎች በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ መደረጉን ተናግረዋል። በለይቶ…

በምስራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ዓለም አቀፍ ድጋፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ዓለም አቀፍ ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ። በአካባቢው የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት እና ገለፃ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት…

የክልሎችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ማጠናከር የሚያስችል ጥናት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር የክልሎችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር ባካሄደው የጥናት ግኝት ላይ ውይይት ማካሄዱን አስታወቀ። የሰላም ሚኒስቴር በክልሎች መካከል ያሉ ችግሮችን በመፍታት ግንኙነታቸውን ለማጠናከር በጥናት የተደገፉ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን…

አሜሪካ በየመን የአልቃይዳን መሪ መግደሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በየመን የአልቃይዳ መሪ ቃሲም አል ራይሚን መግደሏን አስታወቀች። ከነጩ ቤተ መንግስት የወጣ መግለጫ አል ራይሚ በአሜሪካ መከላከያ በድሮን በተፈጸመበት ጥቃት መገደሉን ያመላክታል። ቃሲም አል ራይሚ ከፈረንጆቹ 2015 ጀምሮ በአረቢያን…

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ31 ሺህ ሲያልፍ ከ600 በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በውሃን ግዛት በተቀሰቀሰ ኮሮና ቫይረስ የሚያዙ እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ይገኛል። የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን በዛሬው እለት እንዳስታወቀው በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 636 ደርሷል። ከዚህ…

3 ሺህ 700 ሰዎችን በያዘችው መርከብ ላይ አዲስ 41 የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የባህር ዳርቻ መልህቋን በጣለችው መርከብ ላይ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁት ሰዎች 61 ደረሰ። 3 ሺህ 700 ሰዎችን የያዘችው ዳይመንድ ፕሪንስስ መርከብ ላለፉት ሁለት ሳምንታት በዮኮሀማ ለይቶ ማቆያ አካባቢ ትገኛለች። በመርከቧ ውስጥ…

የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን 28 ሃገራት ማጽደቃቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ቀጠናን በመጭው ሐምሌ ወር በይፋ ስራ ለማስጀመር 54 ሀገራት መፈረማቸውን የህብረቱ ኮሚሽን የንግድና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር አምባሳደር ሙቻንጋ አልበርት ገለጹ። ነጻ የንግድ ቀጠናውን ለመመስረት የተደረሰውን ስምምነት…

አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ የፓርላማ እና ኮንግረስ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ የፓርላማ እና ኮንግረስ አባላት ጋር ተወያዩ። አፈ ጉባኤው ከሴናተር ጀምስ ኢንሆፊ እና ከኮንግረስ አባሉ ስቲቨን ሆርስፎርድ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን በአሜሪካ…