የሀገር ውስጥ ዜና በኢንጂነር አይሻ የሚመራ ልዑክ በ10ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የሚመራው የኢትዮጵያ ልዑክ 10ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው። 10ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አቡዳቢ ከተማ እየተካሄደ ነው። በፎረሙ…
ጤና ቻይና የኮሮና ቫይረስን ስርጭት ለመቆጣጠር 10 ነጥብ 26 ቢሊየን ዶላር መደበች Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስን ስርጭት መቆጣጠር የሚያስችል 10 ነጥብ 26 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መመደቧን ገለጸች። በቅርቡ በቻይና ሁቤ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ አሁን ላይ አድማሱን በማስፋት በተለያዩ የዓለም ሀገራት ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። የዘንድሮው የጉባኤው መሪ ቃል “ግጭትና ጦርነትን በማስቆም ለአፍሪካ ልማት ምቹ ሁኔታን ማመቻቸት” የሚል ነው። በአጠቃላይ በጉባዔው ላይ ከ30 የሚበልጡ የአፍሪካ ሀገራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ሰፊ የሰው ኃይልና የገበያ ዕድል የያዘች ምቹ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት – ጠ/ሚ ጀስቲን ትሩዶ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ .ሲ) ኢትዮጵያ ሰፊ የሰው ኃይልና የገበያ ዕድል የያዘች ምቹ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሃገር መሆኗን የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የ3 ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው እለት አጠናቀው ወደ…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንትና የንግድ ፎረም በሲሪላንካ ተካሄደ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ፎረም በሲሪላንካ ኮሎምቦ ከተማ ተካሄደ። ህንድ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲና በኮሎምቦ ከተማ በሚገኘው የኢትዮጵያ የክብር ቆንስላ ፅህፈት ቤት በጋራ ትብብር ነው ፎረሙ ባለፈው ሳምንት በፈረንጆቹ የካቲት 6…
የዜና ቪዲዮዎች የአፍሪካ ህብረት አዲሱ ሊቀ መንበርና ያስተላለፉት መልእክት Tibebu Kebede Feb 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=7hXiGdrhCTE
የዜና ቪዲዮዎች 33ኛው የአፍርካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ Tibebu Kebede Feb 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=4_EqSYdFU1I
የሀገር ውስጥ ዜና ለአፍሪካ አህጉር አቀፍ መረጃና ደህንነት ውጤታማ አገልግሎት ኢትዮጵያ ድጋፍ ታደርጋለች- ም/ጠ/ሚ አቶ ደመቀ Tibebu Kebede Feb 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአፍሪካ አህጉር አቀፍ መረጃ እና ደህንነት ውጤታማ አገልግሎት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። የአፍሪካ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ኮሚቴ ዋና ፅህፈት ቤት ህንፃው…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ በሙሉ ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተገለፀ Tibebu Kebede Feb 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ በሙሉ ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸውን የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ፥ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ በኖቭል ኮሮና ቫይረስ በሽታ መያዙ የተረጋገጠም ሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከካናዳ አቻቸው ፍራንስዋ ፍሊፕ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንስዋ ፍሊፕ ሻምፐኝ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ እንደገለፁት፥ ኢትዮጵያና ካናዳ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያስቆጠረ…