Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ ሄዶ ኮሮና ቫይረስ ተገኘበት የተባለው ግለሰብ ወደ ሀገሪቱ ከተመለሰ ሳምንታትን ያስቆጠረ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ ሄዶ ኮሮና ቫይረስ ተገኘበት የተባለው ግለሰብ ወደ ሀገሪቱ ከተመለሰ ሳምንታትን ያስቆጠረ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ሊያ ታደሰ ከትናንት ጀምሮ በማህበራዊ ድረ ገፆች እየተሰራጨ ያለው እና…

በአለም አቀፍ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን እንዲገባ የተደረገ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፍ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪ ቡድን በጅቡቲ ወደብ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን ያስገባው ሁለት ኮንቴነር ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ማድረጉን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ መነሻውን…