ምርጫው በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ እንዲከናወን ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ሃላፊነት እንደሚጠበቅ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ነሃሴ ወር ላይ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲከናወን ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ሃላፊነት እንደሚጠበቅ ተገለፀ።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መጪውን ሃገር አቀፍ ምርጫ አስመልክቶ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ…
መኪና አስመጣላሁ በሚል ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ከሰዎች ሰብስቦ ተሰወረ የተባለው ኩባንያ ምላሽ ሰጥቷል
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መኪና አስመጣላሁ በሚል ከግለሰብ 173 ሺህ ብር በላይ በድምሩ ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ሰብስቦ ተሰወረ የተባለው ኩባንያ አለሁ ብሏል።
ፋት ትራንስፖርት ቴክኖሎጂስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አሽከርካሪውን ጨምሮ 5 ሰዎችን የሚያሳፍር መኪና፣…
እስራኤል በሶሪያ ደማስቆ አቅራቢያ በኢራን የሚደገፉ ሀይሎች ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እስራኤል በሶሪያ ደማስቆ አካባቢ በሚንቀሳቀሰው እና በኢራን በሚደገፈው ሀይል ላይ እርምጃ መውሰዷ ተገለፀ።
ሳና የዜና አገልግሎት እንዳስነበበው ከእስራኤል የተተኮሱ በርካታ ሚሳኤሎችን መመከት ቢቻልም፤ ስምንት ሰዎች ላይ ግን ጉዳት ደርሷል ብሏል።…
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ጥር 28፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ ከአየርላንድ መንግስት ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ኬኔት ቶምሰን እና…
የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት አባል ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት አባል መሆኑ ተገለጸ።
የአማራ ግብርና ምርምር በኦስትሪያ መንግስት የሳይንስና ትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ የተመሰረተው የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት መረብ አባል ሆኗል።…
ለጋሾች በየመን በሃውቲ ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብአዊ እርዳታ እንደሚቀንሱ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለጋሾች በየመን በሃውቲ አማጽያን ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብዓዊ ድጋፍ ሊቀንሱ እንደሚችሉ አስታወቁ።
ለዚህም በአካባቢው ያለው ሁኔታ ለስራቸው እንቅፋት መሆኑን ገልጸዋል።
በአካባቢው ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ሳቢያም ሰብዓዊ ድጋፉ…