Fana: At a Speed of Life!

በግንቦት ወር 12 ከተሞች ከታዳሽ ሀይል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሊሆኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ዓመት ግንቦት ወር ላይ 12 ከተሞች ከታዳሽ ሀይል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሽፋን እና ተደራሽነቱ 44 ከመቶ ብቻ…

የፈረንሳይ ወታደሮች በማሊ 30 እስላማዊ ታጣቂዎችን ገደሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንሳይ ወታደሮች ከ30 በላይ አክራሪ ታጣቂዎች መግደላቸውን የፈረንሳይ ጦር ሃይል አስታወቀ። ታጣቂዎቹ ጎሩማ እና ሊፕታኮ በተባሉ አካባቢዎች በተካሄዱ ሶስት ዘመቻዎች መገደላቸውንም ነው ጦሩ ያስታወቀው። ዘመቻው በአነስተኛ ሰው አልባ…

የሃይማኖት ተቋማትን ዒላማ በማድረግ እየተከሰቱ ያሉ ችግሮችን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂዎች፣ የሰባቱ አባል የሃይማኖት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የጉባኤው የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ…

13ኛው ሀገር አቀፍ የከተሞች የውሃ ፎረም በወላይታ ሶዶ ከተማ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012(ኤፍ.ቢ .ሲ) 13ኛው ሀገር አቀፍ የከተሞች የውሃ ፎረም በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ እንደሚካሄድ ተገለፀ። ፎረሙ “የራስን አቅም በማጠናከር በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ከተሞች የውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ” በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄድም ታውቋል።…

“ፓራሳይት” የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ ፊልም የ2020 ኦስካር ሽልማት አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012(ኤፍ.ቢ .ሲ) “ፓራሳይት” የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ ፊልም በዘንድሮው የኦስካር ሽልማት በምርጥ ፊልም ዘርፍ አሸንፏል። 92ኛው የኦስካር ሽልማት ስነ ስረዓት በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ ሎስአንጀለስ ከተማ ተካሂዷል። በስነ ስርዓቱ ላይ “ፓራሳይት” የተሰኘው…

በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን የአንበጣ መንጋ ዳግም ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የአንበጣ መንጋ ዳግም መታየቱን የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የፀረ ተባዮች ዳይሬክተር አቶ መብራህቶም ገብረኪዳን የአንበጣ መንጋው ከዓርብ ምሽት ጀምሮ ከአማራ ክልል…

የፌስቡክ ኩባንያ ትዊተርና ኢንስታግራም ገጾች በመረጃ መዝባሪዎች ተጠልፈው እንደነበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012(ኤፍ ቢ  ሲ) ባሳለፍነው ዓርብ ዕለት የፌስቡክ ኩባንያ ትዊተር እና ኢንስታግራም ገጾች በመረጃ መዝባሪዎች ተጠልፈው እንደነበር ተገልጿል። ገጾቹ ለተወሰነ ጊዜ “አወር ማይን” በተሰኘ የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ቁጥጥር ስር ውለው እንደነበር ተመላክቷል። ቡድኑ…

የኤል ሳልቫዶር የፀጥታ ሀይሎች የተሻለ የጦር መሳሪያ ለመታጠቅ ብድር እንዲፀድቅላቸው ወደ ፓርላማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የኤል ሳልቫዶር ፖሊሶችና ወታደሮች የተሻለ የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ ፓርላማው 109 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ብድር እንዲያፀድቅላቸው ወደ ፓርላማው ዘልቀው ገብተዋል። ታጥቀው ወደ ፓርላማ የገቡት ፖሊስና ወታደሮች የሀገሪቱ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አፍሪካውያን የህጻናት መብት እንዲከበር ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አፍሪካውያን እና መሪዎቻቸው የህጻናት መብት እንዲከበር ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው ተናገሩ። በአፍሪካ በሚከሰቱ ግጭቶች እና ጦርነት ምክንያት በሚጎዱ ህጻናት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ ከህብረቱ…