Fana: At a Speed of Life!

ፊንላንድ ለወንዶች ከሴቶች እኩል የወሊድ ፈቃድ ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፊላንድ ለወንዶች ከሴቶች እኩል የወሊድ ፈቃድ ልትሰጥ መሆኑ ተነገረ። አሁን ባለው አሰራር በፊንላንድ የወለዱ እናቶች ከአራት ወራት በላይ የወሊድ ፈቃድ ሲያገኙ ወንዶች ደግሞ ሁለት ወር ከሁለት ሳምንት ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ። ውሳኔው አባቶች…

በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ ኢትዮጵያውያን ለሁለተኛ ጊዜ ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ለሁለተኛ ጊዜ በኖቭል ኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ሰዎች ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን አስታወቀ። ባለፈው ሰኞ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱ አንድ ቻይናዊና ሶስት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ በመያዝ ተጠርጥረው ክትትል…

22 አካባቢ ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያዘ ሰባት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 22 አካባቢ ትናንት ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያዘ ሰባት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።   ምክትል ከንቲባው ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ዛሬ መግለጫ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ለኬንያውያን የሀዘን መግለጫ አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ። ፕሬዚዳንቷ ለኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ባስተላለፉት መልዕክት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸዋል። ዳንኤል አራፕ ሞይ ለኬንያ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከኬንያና ከሩዋንዳ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቼል አውር ኦማሞ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።…

በህብረቱ ከፍተኛ አመራሮች ደረጃ በጾታ እኩልነትና ትምህርት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ አመራሮች ደረጃ በጾታ እኩልነትና ትምህርት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ በአዲስ አበባ እተካሄደ ነው። በጉባኤው የህብረቱ አባል ሃገራት ከፍተኛ አመራሮች ትምህርትን ለሴቶችና ህጻናት ተደራሽ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች…

በእንግሊዝ የመንገድ ላይ ምልክት የሚያደርገው ሮቦት ሙከራ ተደረገበት

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእንግሊዝ የተሰራውና የመንገድ ላይ ምልክት ማድረጊያው ሮቦት ሙከራውን አድርጓል። ሮቦቱ የተለያዩ የመንገድ ምልክቶችን በማስመር ወጪና ጊዜን ይቆጥባል ተብሏል። የሙከራ ስራውን ባደረገበት ወቅት ውጤታማነት ታይቶበታል የተባለውቅ ሮቦት፥ በአራት…

የሌሶቶ ቀዳማዊት እመቤት የባለቤታቸውን የቀድሞ ሚስት በመግደል ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሌሶቶ ቀዳማዊት እመቤት ማይሲያህ ታባኔ የባለቤታቸውን የቀድሞ ሚስት በመግደል ክስ ተመሰረተባቸው። ሊፖሌሎ ታባኔ የቀድሞ ባለቤታቸው ቶማስ ታባኔ በፈረንጆቹ ሰኔ ወር 2017 ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ከመፈፃማቸው ሁለት ቀናት አስቀድሞ…

በዴዴሳ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡኖ በደሌ ዞን ዴዴሳ ወረዳ ትናንት ምሽት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-80032-ኢት የሆነ የጭነት ተሽከርካሪ በመገልበጡ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ የትራፊክ ደህንነት…

ጎግል የደንበኞችን የግል ተንቀሳቃሽ ምስል በስህተት ለሌሎች በማጋራቱ ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ጎግል የተወሰኑ ደንበኞችን የግል ተንቀሳቃሽ ምስል  በስህተት ለሌሎች በማጋራቱ ይቅርታ ጠይቋል። ችግሩ ደንበኞች የግል ገፃቸውን ለመለየት የሚስችለውን ምስል  ለመጫን በሚያስችለው ክፍል ላይ የተፈጠረ መሆኑ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል። ስህተቱ…