Fana: At a Speed of Life!

ህንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ እና የባለብዙ መድረክ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሰራ የህንድ ምክትል የውጭ ገዳይ ሚኒስትር ቲሩ መርቲ ተናገሩ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ ከህንዱ ምክትል የውጭ…

የከተሞች ተቋማዊ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር እየተተገበረ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች ተቋማዊ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በ117 ከተሞች እየተተገበረ እንደሚገኝ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ወደ ሶስተኛ ምእራፍ የተሸጋገረውን የከተሞች ተቋማዊ የመሠረተ…

አየር መንገዱ ለ15 ዓመታት የሚቆይ የአውሮፕላን ቁሳቁስ ጥገና ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ቁሳቁስ ጥገናን በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከሳናድ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር ተፈራረመ። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፥ አየር መንገዱ የጥገና ስራዎችን ከአቡዳቢው…

የአይሳይታ-አፋምቦ- ጅቡቲ ድንበር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የአይሳይታ-አፋምቦ- ጅቡቲ ድንበር የአስፋልት መንገድ ግንባታ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። የአስፋልት መንገድ ግንባታው መንግስት በመደበው 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተጀመረ ሲሆን፥…

ለ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እንግዶች በሚያልፉበት ወቅት ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እንግዶች በሚያልፉበት ወቅት ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረት፡- • ከቦሌ አየር መንገድ በሚሊኒየም አዳራሽ - ወሎ ሰፈር - ኦሎምፒያ መስቀል አደባባይ -…

የወር አበባ መቆም በደም ሥር  ጤና ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል – ጥናት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የወር አበባ ማየት ማቆም በሴቶች የደም ሥር ጤና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳለው አዲስ ጥናት አመላከተ፡፡ በተፈጥሮ ሴቶች የወር አበባ ማየት የሚያቆሙት በ45 እና 50 ዓመት መካከል ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ መሆኑ ይታወቃል። ሰሞኑን ይፋ…

አትሌት አባዲ ሃዲስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ውድድሮች ኢትዮጵያን ወክሎ የተወዳደረው የ22 ዓመቱ ወጣት አትሌት አባዲ ሀዲስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። አትሌት አባዲ በኦሎምፒክ እና በዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያን በመከወል በተለያዩ ውድድሮች ተሳትፏል።…

ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በቂ የፀጥታ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በቂ የፀጥታ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በያዝነው ሳምንት በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በቂ የጸጥታ ጥበቃ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ…

የምርምር ተቋማት የእንስሳት ዘርፉን ለማሳደግ ስኬታማ ስራዎችን እያከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምርምር ተቋማት የእንስሳት ዘርፉን ለማሳደግ ስኬታማ ስራዎችን እያከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ፣ ናሚቢያ፣ ኒጀር፣ ሴኔጋልና እንዲሁም የኢትዮጵያ…

በደቡብ ክልል 22 የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከ413 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ከ413 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 22 የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ ነው። በመጀመሪያው ዙር ግንባታቸው የተጠናቀቁ 8 የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የአርሶ አደሩን የልማት ተጠቃሚነት እያሳደጉ መሆኑን የክልሉ አነስተኛ…