Fana: At a Speed of Life!

ኢራን ለሲ አይ ኤ ሲሰልል ነበር ባለችው ግለሰብ ላይ የሞት ቅጣት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ለአሜሪካው የስለላ ድርጅት (ሲ አይ ኤ) መረጃ አሳልፎ ሲሰጥ ነበር ባለችው ግለሰብ ላይ የሞት ቅጣት አስተላለፈች። የኢራን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሚር ራሂምፖው የተባለው ተከሳሽ የሀገሪቱን የኒውክሌር ፕሮግራም የሚመለከቱ የተለያዩ መረጃዎችን…

የፕሬዚዳንት ትራምፕ ንግግር ቅጂ በኮንግረሱ አፈ ጉባኤ መቀደድ እያነጋገረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ታላቋን አሜሪካ እንመልሳለን ሲሉ ትናንት በዓመቱ የኮንግረሱ የመክፈቻ ንግግራቸው ላይ አንስተዋል። የትራምፕ ንግግር በአሜሪካ ኮንግረስ በመገኘት የመንግስታቸውን እና የህግ አውጭውን አካል እቅድ የሚጠቁሙበት…

ለድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ስጋት እየሆነ የመጣው የጅብ መንጋ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለድሬዳዋ ከተማ የገንደ ሮቃ አካባቢ ነዋሪዎች የጅብ መንጋ ስጋት እያሳደረባቸው መምጣቱ ተሰምቷል፡፡ ከቀድሞው ምድር ባቡር ድርጅት፣ ከጉምሩክና ከምስራቅ አየር ኃይል በተለምዶ ሰባተኛ ከሚባለው የጦር ካምፕ የሚዋሰነው ገንደ ሮቃ የሚባለው መንደር ከጊዜ…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያገለግሉ የህክምና ግብዓቶች ስርጭት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል የሚያገለግሉ የተለያዩ የህክምና መገልገያ ግብዓቶች ስርጭት መጀመሩን የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው የመደበኛ ኘሮግራም ባለሙያ አቶ አገኘው ናደው እንደገለጹት፥ ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል…

ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር በተገናኘ ወደ ቻይና በረራ ማቆም ዋስትና አይሰጥም – አቶ ተወልደ ገ/ማርያም

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር በተገናኘ ወደ ቻይና በረራ ማቆሙ ዋስትና እንደማይሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ገለፁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው አየር መንገዱ ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር…

የኦሮሚያ ክልልን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ መንግስት በሙሉ አቅሙ እየሰራ ነው­- የክልሉ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልልን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ መንግስት በሙሉ አቅሙ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለፀ። ቢሮው የክልሉን የስድስት ወራት  የስራ አፈጻጸም አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፥ በክልሉ በማህበራዊና ኢኮኖሚ መስኮችም…