ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆና ተመረጠች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምጻዊት እና የሙዚቃ ፀሃፊ ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) ዛሬ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆና ተመርጣለች፡፡
በዓለም አቀፍ እና በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን የሴቶችን ቀን ምከንያት በማድረግ…