Fana: At a Speed of Life!

የገናሌ ዳዋ III ኃይል ማመንጫ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገናሌ ዳዋ III የውሃ ኃይል ማመንጫ ግድብ በዛሬው እለት ተመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ…

በሀዋሳ ከተማ 29 ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ 29 ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ከተሸከርካሪው ጋር መያዙን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገለፀ፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ ኮለኔል ሮዳሞ ኪአ እንዲሁም የሐዋሳ ከተማ…

የማላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ሰረዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የማላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባለፈው ዓመት የተካሄደውን አከራካሪ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ሰረዘ፡፡ በግንቦት ወር በተካሄደው ምርጫ ፔተር ሙታሪካ 38 በመቶው ድምፅ በማግኘት  የማላዊ ፕሬዚዳንት መሆናቸው ይፋ ሆኖ የነበረ ሲሆን ÷በወቅቱ ላዛሩስ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ወደ ቻይና በሚደረጉ ጉዞዎች ላይ እገዳ መጣል ተገቢ አለመሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ወደ ቻይና በሚደረጉ ጉዞዎች ላይ እገዳ መጣል ተገቢ አለመሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለፁ። በቻይና የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ሀገራት ወደ ሀገሪቱ…

የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ፎረም በኳታር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ፎረም በትናንትናው ዕለት በኳታር ዶሃ ተካሂዷል። በፎረሙ በኳታር የሚገኙ ኢንቨስተሮች፣ የተለያዩ የኩባንያ ባለቤቶችና ሃላፊዎች፣ በንግዱ ዘርፍ የተሰማሩ ግለሰቦች፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ተወካዮች እና ሌሎች ጥሪ…

 በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ የሰጎ እና የሲሌ ወንዝ በመሙላቱ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ በተለያዩ ቀበሌዎች ላይ የንብረት ጉዳት ደረሰ። በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ትላንት ለሊት የጣለውን ዝናብ  ተከትሎ የሰጎ እና ሲሌ ወንዝ በመሙላቱ ቆላ ሸሌ፣ ቤሌ…

ሩሲያ ለህንድ የምትሸጠውን ኤስ 400 የሚሳኤል መቃወሚያ ማምረት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለህንድ ለመሸጥ የተስማማችውን ኤስ 400 የሚሳኤል መቃወሚያ ማምረት ጀምራለች። ህንድ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2018 ኤስ 400 የተሰኘውን የሚሳኤል መቃወሚያ ከሩሲያ ለመግዛት መስማማቷ ይታወሳል። በዚህ መሰረትም ህንድ ከሩሲያ 5…

በኬንያ በመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በተፈጠረ መገፋፋት የ13 ተማሪዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተፈጠረ መገፋፋት በትንሹ የ13  ተማሪዎቸ ህይወት ማለፉ ተገለፀ። በኬንያ ምዕራባዊ ክፍል በሚገኘው በካካሜጋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተፈጠረው አደጋ በ39 ተማሪዎች ላይ  ከባድ የአካል ጉዳት…

10 ክላሽ እንኮቭና ከ5 ሺህ በላይ ህገ ወጥ የቱርክ ሽጉጥ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር 10 ክላሽ እንኮቭ እና 5 ሺህ 681 ህገ ወጥ  የቱርክ ሽጉጥ ጥይት  መያዙን ተገለፀ፡፡ የጦር መሣሪው በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በሳንጃ ጉምሩክ ቅርንጫፍ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በጉምሩክ ፈታሽ ባለሙያዎችና በአማራ…

በደቡብ ክልል ከ4 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራ መከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ከ4 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራ መከናወኑ ተገለፀ፡፡ የ2012 ዓም ክልል አቀፍ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በወላይታ ዞን ኦፋ ወረዳ እየተካሄደ ነው። በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ላይ የግብርና…