Fana: At a Speed of Life!

በ70ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸው ወቅት የ768 ሺህ ሎተሪ አሸናፊ የሆኑት ጥንዶች  

አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ካሮላና ነዋሪ የሆኑት ጥንዶች የ70ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን በሚያከብሩበት ወቅት የ768 ሺህ 862 ሎተሪ አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል። ጥንዶቹ በደረሳቸው የሎተሪ ዕጣም የ70 ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን በመርከብ ሽርሽር እና በተለያዩ ቦታዎች…

ፍትሃዊ፣ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ ፓርቲዎች ህግን መሰረት ያደረገ እንቅሰቃሴ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍትሃዊ፣ ተኣማኒ፣ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ በቅድመ ምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ህግን መሰረት ያደረገ እንቅሰቃሴ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኮሙዩኒኬሽን አማካሪ…

ቦርዱ የኢህአዴግ ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ

የአዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ። ቦርዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ ኢህአዴግ በሊቀመንበሩ በኩል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ…

ህግ የማስከበር ኃላፊነት የስራ አስፈጻሚውና የህግ አውጪው ብቻ አይደለም-ያፓርላማ አባላት

የህግ የበላይነትን የማስከበር የስራ አስፈጻሚውና የህግ አውጪው ኃላፊነት ብቻ ባለመሆኑ ሁሉም አካል የድርሻውን እንዲወጣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ። አባላቱ በኢትዮጵያ ሰላም የማስፈንና ወንጀለኞችን በሕግ ቁጥጥር ስር ማዋል  ቅድሚያ ሊሰጠው  የሚገባ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።…

በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ በሁለት ወራት ውስጥ ከ500 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል- ተመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍቢሲ) በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ ባለው ጦርነት በሁለት ወራት ውስጥ ከ 500 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ ባወጣው ሪፓርት በሩሲያ የሚደገፈው የመንግስት ጦር የአማፂያኑን የመጨረሻ ይዞታ ለመቆጣጠር በሚያርገው…

የቻይና ዩናይትድ ኢንቨስትመንት ቡድን በአዲስ አበባ የኢንዱስትሪ መንደር የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ዩናይትድ ኢንቨስትመንት ቡድን በአዲስ አበባ የኢንዱስትሪ መንደር የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል በኢንቨስትመንት ቡድኑ ፕሬዚዳንት ሰሂቼንግ ዣንግ ከተመራው ልኡክ ጋር በኢትዮጵያ…

 በየካቲት ወር መጀመሪያ  ለሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የቅድመ ዝግጅት ስራ መከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካቲት ወር መጀመሪያ ለሚካሄደው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ስራ መከናወኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከየካቲት 1 እስከ 2 ቀን 2012 ዓ.ም የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት መሪዎች…

ፌስቡክ ፣ ጉግል እና ትዊተር ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዎችን እንደሚያጠፉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፌስቡክ ፣ ጉግል እና ትዊተር እየተዛመተ የመጣውን  ኮሮና ቫይረስ  አስመልክቶ የሚወጡ የሐሰት ፈውሶችን እና የተሳሳቱ መረጃዎችን ከገጾቻቸው ላይ እንደሚያጠፉ አስታወቁ፡፡ የቫይረሱ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ እየተሰራጨ መሆኑን ተከትሎ በቻት ሩም  መስመር…

 በግሪክ ስደተኞች ተቃውሞ ላይ ናቸው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በግሪኳ ሌስቦስ ደሴት የሚገኙ ስደተኞች ተቃውሞ ላይ ናቸው። ስደተኞች በአያያዝ ሁኔታ ላይ ባላቸው ቅሬታ ለተቃውሞ መውጣታቸው የተገለፀ ሲሆን÷  የግሪክ ፖሊስም ተቃዋሚዎችን ለመበተን  አስለቃሽ ጭስ  መተኮሱ ተነግሯል፡፡ ሴቶችን እና ሕፃናትን…

ድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አሰልጣኙን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪሚየር ሊጉ በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የቡድኑን ዋና አሰልጣኝ ስምዖን አባይን አሰናበተ። ድሬዳዋ ከተማ ከባለፉት 12 የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ማግኘት ካለበት 36 ነጥብ ውስጥ 13 ነጥብ ብቻ በመሰብሰብ…