በሊቢያ ያለው ግጭት እንዲያበቃ የአውሮፓ ህብረት ቱርክን እንዲደግፉ ኤርዶኻን ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ጥር 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሊቢያ ያለው ግጭት እንዲያበቃ የአውሮፓ ህብረት ቱርክ በሀገሪቱ እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ እንዲደግፉ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ጥሪ አቀረቡ፡፡
በሊቢያ ያለውን ግጭት ለማስቆም ከተፈለገ ቱርክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ህጋዊ እውቅና ላለው…