Fana: At a Speed of Life!

በወ/ሮ ዳግማዊት የተመራ ልዑክ በመንገድ ደህንነት ላይ ባተኮረው 3ኛው ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፈለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ትኩረቱን በመንገድ ደህንነት ላይ ባደረገው 3ኛው ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፈለ። 3ኛው ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም…

በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ያለ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ያለ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምዝገባ በአቡዳቢ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ተጀመረ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት…

በጉለሌ እጽዋት ማእከል እና በእንጦጦ የሚገኘውን አረንጓዴ ስፍራ በአንድ ላይ የሚያስተዳድር ተቋም ሊመሰረት ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በእንጦጦ እየተሰራ ያለውን የማስዋብ ስራ እና የቱሪዝም መስህብ ግንባታ በዛሬው ዕለት ተመልክተዋል። በዚህ ወቅትም በጉለሌ እጽዋት ማእከል፣ በአካባቢው ውስጥ የሚገኘው አረንጓዴ ስፍራ እና…

በአምቦ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት 29 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምቦ ከተማ በዛሬው ዕለት በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት በ29 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱን ፓሊስ አስታወቀ። የኦሮሚያ ፓሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አራርሳ መርደሳ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ለጠቅላይ ሚኒስትር…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና፣ ሀዋሳ ከተማ እና ባህርዳር ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በተለያዩ ከተሞች ተካሂደዋል። በዚህም ኢትዮጵያ ቡና፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ባህርዳር ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ወላይታ ድቻን በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናገደው…

በመቅደላ ወረዳ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ…