Fana: At a Speed of Life!

ማላዊ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማላዊ ከኢትዮጵያ ጋር በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን መስክ ያላት ግንኙነት እንዲጠናከር ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች። የማላዊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንሲስ ካሳሊያ በኬንያ ከኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ጋር ተወያይተዋል።…

ኢትዮጵያና ጊኒ ሪፐብሊክ በተለያዩ ዘርፎች ላይ የትብብር ስራዎችን ለማስጀመር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከጊኒ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ላይ የትብብር ሥራዎችን ለማስጀመር ተስማምተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጊኒ ሪፐብሊክ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት ትናንት ማምሻውን የተለያዩ…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማላቦ አለም አቀፍ አውሮፕላን ሲደርሱ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቶዶር ኦቢያንግ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ዶክተር ዐቢይ…

ከሚሳኤል ጥቃቱ በኋላ የኢራን ውድቀት  እየታየ ነው- ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ  ኢራን በአሜሪካ የጦር መንደር ላይ ጥቃት ከፈፀመች በኋላ  ውድቀቷ እየታየ ነው ሲሉ ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኢራን  በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር መንደር ላይ የፈፀመችውን ጥቃት በተመለከተ መግለጫ…

ምክር ቤቱ በነገው መደበኛ ጉባኤው የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በነገው ዕለት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል፡፡ በስብሰባውም የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የህግ፣ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር…