ኢትዮጵያ በ2020 የገልፍ የምግብ እና መጠጥ ንግድ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዱባይ እየተካሄደ ባለው የ2020 የገልፍ የምግብ እና መጠጥ ንግድ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው።
በዘርፍ የተሰማሩ 131 ላኪዎችም ዱባይ በሚገኘው የዓለም የንግድ ማዕከል በተዘጋጀው አውደ ርዕይ እየተካፈሉ ነው።
አውደ ርዕዩ…