Fana: At a Speed of Life!

የትራፊክ ክፍያ አገልግሎት ከሰኞ ጀምሮ በከተማዋ ውስጥ ባሉ አምስት ባንኮች መሠጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ክፍያ አገልግሎት ከሰኞ ጀምሮ በከተማዋ ውስጥ ባሉ አምስት ባንኮች መሰጠት እንደሚጀምር አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ የትራፊክ ክፍያን በዘመናዊ መንገድ…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው ትምህርት እንዲስተጓጎል ፍላጎት ያላቸው እና ሁኔታዎችን በመጠቀም ችግር የፈጠሩ ተማሪዎችን በመለየት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።…

በቴሌኮም መሠረተ ልማት ላይ በደረሰ አደጋ 100 ሚሊየን ብር የሚገመት ኪሳራ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በመሠረተ ልማቶች ላይ በደረሰ አደጋ 100 ሚሊየን ብር የሚገመት ኪሳራ መድረሱን ገለጸ። ኢትዮ ቴሌኮም በመሰረተ ልማቶች ደህንነት ዙሪያ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በአዲስ አበባ እየተወያየ ነው። በውይይቱ ከ20 እስከ…

ከቁርስ በፊት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ የተሻለ ስብ ያቃጥላል-ጥናት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከቁርስ በፊት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ የስብ ክምችትን ለማቃጠል እንደሚረዳ አንድ ጥናት አመላከተ። በብሪታንያ የተደረገው ጥናት ከአካል ብቃት እንቅስቃሴ በፊት ቁርስ የሚመገቡ እና ሳይመገቡ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሁለት…

ምክር ቤቱ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅን አፀደቀ። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባው በዛሬው እለት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ አድርጓል። ምክር ቤቱ በመደበኛ…

ትዊተር በሚለጠፉ መረጃወች ላይ የሚሰጡ ምላሾችን መቆጣጠር የሚያስችል አሰራር ሊሞክር ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር ተጠቃሚወች የሚለጥፏቸውን መረጃወች ተከትሎ የሚሰጡ ምላሾችን መቆጣጠር የሚያስችል አሰራር ሊሞክር መሆኑን አስታወቀ። ኩባንያው ሙከራው ደንበኞች በነጻነት እንዲሳተፉ ለማድረግ ያለመ ስለመሆኑም ገልጿል። ከዚህ አንጻርም ተጠቃሚዎች…

በአንድ አይሱዙ መኪና የተጫነ ሃሺሽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ አይሱዙ መኪና የተጫነ ሃሺሽ መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ሃሺሹ በተሽከርካሪ ተጭኖ ከሻሸመኔ ወደ ኬንያ በመጓጓዝ ላይ እያለ በሀዋሳ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በጪጩ ጉምሩክ ጣብያ ጥሶ ለማለፍ ሲሞክር መያዙ ተገልጿል።…

የቻይና ተመራማሪዎች በከፍተኛ ሙቀት ወቅት የአውሮፕላኖችን ሁኔታ መከታተያ መንገድ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ተመራማሪዎች እጅግ በጣም ከፍተኛ በሆነ የሙቀት ወቅት የአውሮፕላኖችን ሁኔታ መከታተል የሚያስችል ዘዴ ይፋ አደረጉ። አዲሱ ቴክኖሎጂ አውሮፕላኖች ከ800 እስከ 1 ሺህ 300 ዲግሪ ሴሊሺየስ ባለው የሙቀት መጠን ውስጥ ሲሰሩ በአውሮፕላኖቹ…

ሩሲያ እና ቱርክ በሊቢያ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና የቱርኩ አቻቸው ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን በሊቢያ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ ጥሪ አቀረቡ። ሁለቱ መሪዎች በሊቢያ ያለውን ግጭት በዘላቂነት መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በዚህም…

ኢትዮጵያና ዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ የ305 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ (ኢፋድ) የ305 ነጥብ 7 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን በጣሊያን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ እና  ዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ…