የትራፊክ ክፍያ አገልግሎት ከሰኞ ጀምሮ በከተማዋ ውስጥ ባሉ አምስት ባንኮች መሠጠት ይጀምራል
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ክፍያ አገልግሎት ከሰኞ ጀምሮ በከተማዋ ውስጥ ባሉ አምስት ባንኮች መሰጠት እንደሚጀምር አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ የትራፊክ ክፍያን በዘመናዊ መንገድ…