ለጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አቀባበል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የደቡብ አፍሪካ መንግስት ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አቀባበል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የደቡብ አፍሪካ መንግስት ገለፀ።
በደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳት ሲሪል ራማፖሳ ግብዣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጥር 2 እና 3 2012 ዓ.ም በደቡብ…