Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የአንድነት ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአንድነት ፓርክን ጎበኙ። ቀደም ባሉት ጊዜያት ፓርኩን ደጋግመው የጎበኙት ፕሬዚዳንቷ በዛሬው ጉብኝታቸው በየጊዜው አዳዲስ ነገሮች በፓርኩ እየተጨመሩ መምጣታቸውን መመልከታቸውን ተናግረዋል። ፓርኩን "አንድ ጊዜ…

በቻይና በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱ ጾታዎች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በቻይና በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያኑ ሲያሸንፉ በሴቶች ምድብ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል። በውድድሩ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከያቤሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል በምትገኘው የቦረና ዞን ከያቤሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የከተማዋ ነዋሪዎች የፍቅርና ሰላም እሴቶችን በአንድነት አጽንተው፣ ለኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ልማት መሠረት እንዲያደርጓቸው…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በደቡብ አፍሪካ ለሚያደርጉት ጉብኝት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በደቡብ አፍሪካ ለሚያደርጉት ጉብኝት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን በፕሬቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የፊታችን ጥር 2 እና 3  ቀን 2012 በሀገሪቱ ይፋዊ…

በማዕከላዊ ቻይና መንስኤው ያልታወቀ የሳምባ ምች በሽታ ተከስቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ መንስኤው ያልታወቀ ተላላፊ የሳንባ ምች በሽታ መከሰቱ ተሰምቷል። የአካባቢው የጤና ባለሙያዎች እንዳስታወቁት በተከሰተው ተላላፊ የሳምባ ምች በሽታ እስካሁን የተያዙ ሰዎች ቁጥር 59 ደርሷል። በበሽታው…

ፖሊስ ለበዓሉ በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። በኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነትና የሚዲያ ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ ለጣቢያችን እንደተናገሩት፥ ፖሊስ ኮሚሽኑ ለበዓሉ በቂ ዝግጅት አድርጓል።…

በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ላይ አዲስ የዲዛይን ክፍተት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ላይ አዲስ የዲዛይን ክፍተት መገኘቱ ተገለፀ። የቦይንግ ኩባንያ እና የአሜሪካ ፌዴራል አቪዬሽን አስተዳደር (ኤፍ.ኤ.ኤ) በትናንትናው እለት እንዳረጋገጡት በ737 ማክስ አውሮፕላን ዲዛይን ላይ የተገኘው አዲስ…

ለሃጅ እና ኡምራ ተጓዦች ቅድመ ሁኔታዎችን ማመቻቸት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ ለዘንድሮው የሃጅ እና ኡምራ ተጓዦች ቅድመ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ እና የሳዑዲ…

በኦስትሪያ መንግስት ላይ ከባድ የሳይበር ጥቃት መፈፀሙ ተገልጿል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ላይ ከባድ የሳይበር ጥቃት መፈጸሙ ተሰምቷል። የሳይበር ጥቃቱ በሌላ ሀገር አማካኝነት የተቀነባበረ ሳይሆን እንዳልቀረ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት አስታውቋል። ጥቃቱ  የተፈፀመውም…

ቱርክ ወታደሮቿን ወደ ሊቢያ መላክ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳናት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን የሀገሪቱ ወታደሮች ፓርላማው ያሳላፈውን ውሳኔ ተከትሎ ወደ ሊቢያ ማቅናት መጀመራቸውን አስታወቁ። ወደ ሊቢያ ማቅናት የጀመሩት ወታደሮች ተልዕኮ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚደገፈውን የትሪፖሊ መንግስት…