የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ከ40 ሺህ በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በምግብ ዋስትና ልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ከ40 ሺህ በላይ ዜጎች በአማራጭ ገቢ ማስገኛ ተጠቃሚ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ምግብ ዋስትና እና ልማታዊ ሴፍቲኔት ኤጀንሲ ገለፀ። ኤጀንሲው በአካባቢ ጥበቃ ስራ፣ በከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዱባይ ገዢ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዱባይ ገዢ ሼክ መሀመድ ቢን ረሺድ አልመክቱም ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በዱባይ እና በመላው ዓረብ ኢሚሬቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢኮኖሚና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ በየሴክተሩ ያሉ የአሰራር ክፍተቶች እየተለዩ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኮኖሚና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ በየሴክተሩ ያሉ የአሰራር ክፍተቶች እየተለዩ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። አቶ ሽመልስ ይህንን ያሉት በዛሬው እለት በኦሮሚያ ክልል በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳን ገዳሪፍ ክፍለ ግዛት ልዑክ ጎንደር ገባ Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳሪፍ ዋና አስተዳዳሪ ሜጀር ጀኔራል ነስረዲን አብዲ ለጉብኝት ጎንደር ገብተዋል። የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ማስተዋል ስዩም ለአስተዳዳሪው አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሜጀር ጀኔራሉ ወደ ኢትዮጵያ ስመጣ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ8 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአምስት ቀናት ውስጥ 8 ሚሊየን 943 ሺህ 420 ብር የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። የብር ጌጣጌጥ በጫማና ሻንጣ ውስጥ በመደበቅ፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሞባይል፣ የምግብ ዘይት፣ አልባሳት እና ተሽከርካሪዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በደቡብ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ለዘላቂ ልማት ኮሚሽን አባል እንድትሆን ጥሪ ቀረበላት Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በደቡብ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ለዘላቂ ልማት ኮሚሽን አባል እንድትሆን ጥሪ ቀረበላት። በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር አስጋር አሊ ጎሎ ፓኪስታንና ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን፣ በሰው ሀብት ልማት፣ በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ እንዲሁም…
የሀገር ውስጥ ዜና የህብረቱ መሪ ሀሳብ የአፍሪካን ወቅታዊ ሁኔታ ያገናዘበ ነው – አቶ ነቢያት ጌታቸው Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ መሪ ሀሳብ የአፍሪካን ወቅታዊ ሁኔታ ያገናዘበ፣ተገቢና በአፍሪካ ሰላም እስከሚሰፍን ድረስ መተግበር ያለበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸው አስታወቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከምርጫ ሂደት ጋር በተያያዘ የሚያጋጥሙ ክርክሮችን የሚዳኙ ችሎቶች ሊደራጁ ነው Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጭው ነሐሴ ወር በሃገር አቀፍ ደረጃ በሚካሔደው ምርጫ ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ክርክሮች የሚስተናገዱባቸው የዳኝነት ችሎቶች እንደሚደራጁ የፌደራል ፍርድ ቤት ገለፀ። በቅርቡ የወጣው አዋጅ ቁጥር 1162/2012 ወደ ፍርድ ቤት ሊቀርቡ የሚችሉ የምርጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2012 ሀገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቀን ነሐሴ 23 ሆኗል Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 ሀገር አቀፍ ምርጫ ተከልሶ በቀረበው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የድምፅ መስጫ ቀን ነሐሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ሆኗል። የምርጫ ባለድርሻ አካላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በባለ ድርሻ አካላት ኮንፈረንሱ ላይ የምርጫ ሰሌዳ ማሻሻያውን…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት የዜጎችን መብት እና ጥቅም ለማስከበር የሚችለውን ሁሉ ያደርጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Feb 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 ኤፍ.ቢ.ሲ) የዜጎች መከበር የሃገር መከበር መሆኑን በመገንዘብ መንግስት የዜጎችን መብት እና ጥቅም ለማስከበር የሚችለውን ሁሉ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ የዓረብ ሀገራት ለተውጣጡ ኢትዮጵያውያን…